በህገወጥ ቤንዚን ሶስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ህይወታቸውን አጡ
አደጋው የደረሰው ምዕራብ ሸዋ ዞን ጉደር ከተማ አስተዳደር ነው።እናትና አባት እድሜው አመት ከ8 ወር ከሆነው ህፃን ልጃቸው ጋር በቤንዚን በተፈጠረው የእሳት ቃጠሎ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የጉደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት አረጋግጧል።
ቅዳሜ ጥር 24 ቀን 2017 ከጠዋቱ 4 ሰዓት ላይ በጉደር ከተማ አባገዳ ቀበሌ ውስጥ አቶ ዮናስ ደጀኔ የተባለ የባለ ሶስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪ ቤንዚን በጄሪካን ቀንሶ ቤት ውስጥ ሲያስቀምጥ በድንገት በመኖሪያ ቤቱ የእሳት አደጋ መፈጠሩን ፖሊስ ጠቁሟል።
ቃጠሎው ለአንድ ሰዓት የቆየ ሲሆን በመኖሪያ ቤቱ ላይ ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰም ተገልጿል ። አቶ ዮናስ የተባለው የባጃጅ አሽከርካሪ እና ባለቤቱ ወይዘሮ ብርቱካን የተባለችው እናት ከእነ ልጃቸው ህይወታቸው ወዲያዉኑ ማለፉ ተነግሯል። አቶ ዮናስ ባለቤቱን እና ልጁን ከቃጠሎ ለማትረፍ ሲሞክር ህይወቱ አልፏል፡፡
የአካባቢው ነዋሪዎች እንዲሁም ፖሊሶች ግለሰቦቹን ከእሳት ለመማውጣት የሞከሩ ቢሆንም ሳይሳካለቸው መቅረቱን የሟች የወይዘሮ ብርቱካን ንጉሴ ወንድም አቶ ደበሬ ንጉሴ ለብስራት ሬዲዮ ሲናገሩ ተሰምተዋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
አደጋው የደረሰው ምዕራብ ሸዋ ዞን ጉደር ከተማ አስተዳደር ነው።እናትና አባት እድሜው አመት ከ8 ወር ከሆነው ህፃን ልጃቸው ጋር በቤንዚን በተፈጠረው የእሳት ቃጠሎ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የጉደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት አረጋግጧል።
ቅዳሜ ጥር 24 ቀን 2017 ከጠዋቱ 4 ሰዓት ላይ በጉደር ከተማ አባገዳ ቀበሌ ውስጥ አቶ ዮናስ ደጀኔ የተባለ የባለ ሶስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪ ቤንዚን በጄሪካን ቀንሶ ቤት ውስጥ ሲያስቀምጥ በድንገት በመኖሪያ ቤቱ የእሳት አደጋ መፈጠሩን ፖሊስ ጠቁሟል።
ቃጠሎው ለአንድ ሰዓት የቆየ ሲሆን በመኖሪያ ቤቱ ላይ ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰም ተገልጿል ። አቶ ዮናስ የተባለው የባጃጅ አሽከርካሪ እና ባለቤቱ ወይዘሮ ብርቱካን የተባለችው እናት ከእነ ልጃቸው ህይወታቸው ወዲያዉኑ ማለፉ ተነግሯል። አቶ ዮናስ ባለቤቱን እና ልጁን ከቃጠሎ ለማትረፍ ሲሞክር ህይወቱ አልፏል፡፡
የአካባቢው ነዋሪዎች እንዲሁም ፖሊሶች ግለሰቦቹን ከእሳት ለመማውጣት የሞከሩ ቢሆንም ሳይሳካለቸው መቅረቱን የሟች የወይዘሮ ብርቱካን ንጉሴ ወንድም አቶ ደበሬ ንጉሴ ለብስራት ሬዲዮ ሲናገሩ ተሰምተዋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed