𓆩 አቡነ አረጋዊ 𓆪
ኧኸ ክበር /ተመስገን/(፪)
በዚያች ተራራ ደብረ ዳሞ
ዘንዶ በገላው ተጠምጥሞ
ከማንም በፊት የደረሰው
አረጋዊ ነው ጻድቁ ሰው
የእዚአብሔር ታማኝ አገልጋይ
በትር የሚያፀድቅ ድንጋይ ላይ
በእምነቱ ጽኑ ባሕታዊ
የአሮን ምሳሌ አረጋዊ
የጻድቁ አባት መቀመጫ
ከኃጢአት ሁሉ ነጻ መውጫ
የጽድቅ ቦታ ነች ፈጽሞ
አምሳለ ገነት ደብረ ዳሞ
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
@maedot_ze_orthodox
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
ኧኸ ክበር /ተመስገን/(፪)
በዚያች ተራራ ደብረ ዳሞ
ዘንዶ በገላው ተጠምጥሞ
ከማንም በፊት የደረሰው
አረጋዊ ነው ጻድቁ ሰው
የእዚአብሔር ታማኝ አገልጋይ
በትር የሚያፀድቅ ድንጋይ ላይ
በእምነቱ ጽኑ ባሕታዊ
የአሮን ምሳሌ አረጋዊ
የጻድቁ አባት መቀመጫ
ከኃጢአት ሁሉ ነጻ መውጫ
የጽድቅ ቦታ ነች ፈጽሞ
አምሳለ ገነት ደብረ ዳሞ
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
@maedot_ze_orthodox
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈