ለመቄዶንያ የሚደረገዉ የገቢ ማሰባሰቢያ 554 ሚሊዮን ብር በላይ ደረሰ
ለመቄዶንያ የሚደረገዉ የገቢ ማሰባሰቢያ 18ኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን 554 ሚሊዮን ብር በላይ እንደደረሰ ዳጉ ጆርናል ታዝቧል።
ለሊቱን የፕሮቴስታንት እምነት ዘማሪያን እና ፓስተሮች ገቢ ማሰባሰቡን ያገዙ ሲሆን በዛሬው እለት ደግሞ ከአሜሪካ አትላታ እና ከአዲስ አበባ የተሰባሰቡ ጓደኛሞች ስቱዲዮ ድረስ በመገኘት 500,000 ብር ለመቄዶንያ ለግሰዋል፡፡
በገቢ ማሰባሰቢያዉ በግለሰቦች እና በሀይማኖት ተወካዮች በኩል የሚደረጉ ድጋፎች በብዛት የተስተዋሉ ሲሆን ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ድጋፍ ዉጪ የባንኮች እና ሌሎች ትልልቅ ተቋማት የድጋፍ እንቅስቃሴ ግን እስካሁን አልታየም።
#ዳጉ_ጆርናል
ለመቄዶንያ የሚደረገዉ የገቢ ማሰባሰቢያ 18ኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን 554 ሚሊዮን ብር በላይ እንደደረሰ ዳጉ ጆርናል ታዝቧል።
ለሊቱን የፕሮቴስታንት እምነት ዘማሪያን እና ፓስተሮች ገቢ ማሰባሰቡን ያገዙ ሲሆን በዛሬው እለት ደግሞ ከአሜሪካ አትላታ እና ከአዲስ አበባ የተሰባሰቡ ጓደኛሞች ስቱዲዮ ድረስ በመገኘት 500,000 ብር ለመቄዶንያ ለግሰዋል፡፡
በገቢ ማሰባሰቢያዉ በግለሰቦች እና በሀይማኖት ተወካዮች በኩል የሚደረጉ ድጋፎች በብዛት የተስተዋሉ ሲሆን ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ድጋፍ ዉጪ የባንኮች እና ሌሎች ትልልቅ ተቋማት የድጋፍ እንቅስቃሴ ግን እስካሁን አልታየም።
#ዳጉ_ጆርናል