ዛሬ የካቲት 19 ቀን 2017 ዓ.ም በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 2 ካራ ቆሬ በተለምዶ ቢቂላ መናፈሻ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ የእሳት አደጋ ተከስቷል።
የእሳት አደጋዉን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችና የጸጥታ አካላት እንዲሁም የአካባቢዉ ህብረተሰብ ርብርብ እያደረጉ ነዉ።
በዚህም እሳቱን ወደሌላ ቦታ እንዳይዛመት ማድረግ የተቻለ ሲሆን አስቀድሞ የተያያዘዉን እሳትም መቆጣጠር ይቻላል።
በአደጋዉ በሰዉ ላይ የደረሰ ጉዳት የለም።
በትግስት ላቀው/ ብስራት ሬዲዮ
#ዳጉ_ጆርናል
የእሳት አደጋዉን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችና የጸጥታ አካላት እንዲሁም የአካባቢዉ ህብረተሰብ ርብርብ እያደረጉ ነዉ።
በዚህም እሳቱን ወደሌላ ቦታ እንዳይዛመት ማድረግ የተቻለ ሲሆን አስቀድሞ የተያያዘዉን እሳትም መቆጣጠር ይቻላል።
በአደጋዉ በሰዉ ላይ የደረሰ ጉዳት የለም።
በትግስት ላቀው/ ብስራት ሬዲዮ
#ዳጉ_ጆርናል