እያለፈ ነው ዘመኔ
በወጣትነቴ ሳልሠራ እያየሁ አለፈኝ
ብዙ አዝመራ/2/
ከእንግዲህ በመሥራት ጌታ ሆይ
ልኑር ከአንተ ጋራ/2/
የማስብበት በየለእቱ ንጹሕ ልብን
ስጠኝ አቤቱ /2/
ከትእዛዝህ ውጪ በመሆን
እዳልቀር በከንቱ /2/
እንደየሥራው ለመስጠት
በግርማ መንግሥቱ ሲመጣ/2/
ማን ይሆን የሚቆም ከፊቱ
ፊተናን የወጣ/2/
እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ
እየተማራችሁ ከቃሉ/2/
ይመጣሉና በእርሱ ስም
አምላክ ነን የሚሉ/2/
ትእግሥትን በመያዝ ሁላችሁ
እስከመጨረሻው ጠንክሩ/2/
ያን ጊዜ ይሆናል በእርሱ ዘንድ
የማዳን ተግባሩ/2/
➝ @Yemezmurgtm
➝ @Yemezmurgtm
እያለፈ ነው ዘመኔ ትእዛዙን ሳልፈጽም
ወየው ለእኔ/2/
በጠራኝ ጊዜ ምን እላለሁ
ና ብሎ ወደእኔ/2/
በወጣትነቴ ሳልሠራ እያየሁ አለፈኝ
ብዙ አዝመራ/2/
ከእንግዲህ በመሥራት ጌታ ሆይ
ልኑር ከአንተ ጋራ/2/
የማስብበት በየለእቱ ንጹሕ ልብን
ስጠኝ አቤቱ /2/
ከትእዛዝህ ውጪ በመሆን
እዳልቀር በከንቱ /2/
እንደየሥራው ለመስጠት
በግርማ መንግሥቱ ሲመጣ/2/
ማን ይሆን የሚቆም ከፊቱ
ፊተናን የወጣ/2/
እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ
እየተማራችሁ ከቃሉ/2/
ይመጣሉና በእርሱ ስም
አምላክ ነን የሚሉ/2/
ትእግሥትን በመያዝ ሁላችሁ
እስከመጨረሻው ጠንክሩ/2/
ያን ጊዜ ይሆናል በእርሱ ዘንድ
የማዳን ተግባሩ/2/
➝ @Yemezmurgtm
➝ @Yemezmurgtm