Репост из: የእምነት ጥበብ
ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ባትኖር ኑሮ በዓለም ላይ ጴንጤ የሚባል አይኖርም ነበር ብሎ የተናገረውን የአንድ ፕሮቴስታንት ንግግር እንዴ ጥሩ ነገር የምትቀባበሉ ኦርቶዶክሳዊያን ታሳፍራላቹ ንግግሩ ትክክል የሚመስል ግን ደግሞ መርዛማ የሆነ ንግግር ነው ። ምክንያቱም የጴንጤ አስተምህሮ ስሕተት ነው የስሕተት ትምህርት አስተማሪ ደግሞ ዲያብሎስ ነው የሕሰት አባት ዲያብሎስ አስተማራቸው እንጂ ኦርቶዶክስ የስሕተት ትምህርት አስተማሪ አይደለችም "እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።" እንዲል ቃሉ