#የማለዳ_ቃል 🌤☀️
“ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን አይጠቅምም። ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ በእኔ ላይ ግን አንድ ነገር እንኳ አይሠለጥንብኝም።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥12
⚡️ ሁሉንም ነገር ለማድረግ ተፈቅዶልናል ነገር ግን ሁሉም አይጠቅመንም ደሞም በእኛ ላይ አይሰለጥንም ብቸኛው እኛ ላይ ሊሰለጥን እና ሊገዛን ሚገባው ሀይል መንፈስ ቅዱስ ይባላል! ተባረኩ!
✨ መልካም ቀን ! ✨
ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRIST_TUBE
“ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን አይጠቅምም። ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ በእኔ ላይ ግን አንድ ነገር እንኳ አይሠለጥንብኝም።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥12
⚡️ ሁሉንም ነገር ለማድረግ ተፈቅዶልናል ነገር ግን ሁሉም አይጠቅመንም ደሞም በእኛ ላይ አይሰለጥንም ብቸኛው እኛ ላይ ሊሰለጥን እና ሊገዛን ሚገባው ሀይል መንፈስ ቅዱስ ይባላል! ተባረኩ!
✨ መልካም ቀን ! ✨
ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ነው
SHARE | @CHRIST_TUBE
SHARE | @CHRIST_TUBE