አፋን ኦሮሞ ማስተማር ጀመረ
ሚኒሶታ ዩኒቨርሲቲ በCollege of Liberal Arts አፋን ኦሮሞ ቋንቋን ማስተማር ጀመረ።
በዩኒቨርሲቲው የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ መምህር በመሆን የቀድሞ የኦፌኮ ፓርቲ አመራር አቶ በቀለ ገርባ ተቀጥሯል።
የመጀመሪያዎቹ ተማሪዎች በመሆን 25 ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን 5 ተማሪዎች በተጠባባቂነት ተይዟል። #Fast_Mereja
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
ሚኒሶታ ዩኒቨርሲቲ በCollege of Liberal Arts አፋን ኦሮሞ ቋንቋን ማስተማር ጀመረ።
በዩኒቨርሲቲው የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ መምህር በመሆን የቀድሞ የኦፌኮ ፓርቲ አመራር አቶ በቀለ ገርባ ተቀጥሯል።
የመጀመሪያዎቹ ተማሪዎች በመሆን 25 ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን 5 ተማሪዎች በተጠባባቂነት ተይዟል። #Fast_Mereja
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library