#ድህረ_ፈርጉሰን
ከድህረ ፈርጉሰን በኋላ ብዙ አሰልጣኞች የክለቡን የአሰልጣኝነት በትር ጨብጠዋል ግን የውጤት ቀውስ ውስጥ ሲገቡ አብዛኞቹ ቴን ሀግ ያገኘውን ያክል
ከደጋፊው ድጋፍ አላገኙም ....
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሀገሪቱ (በማንችስተር)በሚገኙ ደጋፊዎች ዘንድ ደጋፍ ነበረው ለዛም ነው ለመቆየቱ መንስኤ ከሆኑት ምክንያቶች መካከል አንዱ የሆነው....
ምን አልባት ግማሹ የዩናይትድ ደጋፊ ከቴን ሀግ ጋር አሁንም አብሮ ዘብ የቆመው "የአሰልጣኝ መቀያየር ምንም ክለቡን ውጤታማ አያደርገውም" ብሎ ስላሰበ ይመስለኛል......አሁንም በሀገራችን ጨምሮ በመላው አለማት በሚገኙ የዩናይትድ ደጋፊዎች እንዲቆይ የሚፈልጉ ብዙሃን ናቸው....
እዚህ ጋር አሰልጣኙ ይቆይ ወይም ይውጣ ለማለት ሳይሆን ክለቡ እንደዚህ አይነት ውድቀት ውስጥ ገብቶ አሁንም ድረስ ደጋፊው በእሱ ጉዳይ መከፋፈሉ ለየት ያለ ነገር ይመስላል......
ሰናይ ምሽት!
@Manchester_unitedfansz@Manchester_unitedfansz