Репост из: [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
👉🏻ልብ ይበሉ! ይህ ብዙዎች ዘንድ በሶላታቸው የሚታይ ስህተት ነውና ጥንቃቄ ሊደረግበት ይገባል!!
—————
ከፊል የኢማሙ ተከታዮች የሶላቱ የተወሰነው ክፍል ካመለጣቸው፣ ያመለጣቸውን ለማምጣት (ቀሪውን ለማሟላት) ሲሉ ኢማሙ ሁለተኛው (ወደ ግራ) ያለውን ሰላምታ ከመሰላመቱ በፊት ተነስተው ሲቆሞ ይስተዋላል፣ ይህ ስህተት ነው!!
የአላህ መልዕክተኛﷺ እንዲህ ብለዋል:–
"እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ኢማማችሁ ነኝ በማጉንበዝ (በሩኩዕ) አትቅደሙኝ፣ በሱጁድም አትቅደሙኝ፣ በመቆምም አትቅደሙኝ፣ በመዞርም አትቅደሙኝ ....." ሀዲሱ ረዘም ይላል። ሙስሊም ዘግበውታል
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
አላህ ይዘንላቸውና በመቀጠልም እንዲህ ብለዋል:–
ኑሩን አለደርብ 12/3688
✍🏻ኢብን ሽፋ
https://telegram.me/IbnShifa
—————
ከፊል የኢማሙ ተከታዮች የሶላቱ የተወሰነው ክፍል ካመለጣቸው፣ ያመለጣቸውን ለማምጣት (ቀሪውን ለማሟላት) ሲሉ ኢማሙ ሁለተኛው (ወደ ግራ) ያለውን ሰላምታ ከመሰላመቱ በፊት ተነስተው ሲቆሞ ይስተዋላል፣ ይህ ስህተት ነው!!
የአላህ መልዕክተኛﷺ እንዲህ ብለዋል:–
"እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ኢማማችሁ ነኝ በማጉንበዝ (በሩኩዕ) አትቅደሙኝ፣ በሱጁድም አትቅደሙኝ፣ በመቆምም አትቅደሙኝ፣ በመዞርም አትቅደሙኝ ....." ሀዲሱ ረዘም ይላል። ሙስሊም ዘግበውታል
ሸይኽ ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ:–
አላህ ይዘንላቸውና በመቀጠልም እንዲህ ብለዋል:–
ኑሩን አለደርብ 12/3688
✍🏻ኢብን ሽፋ
https://telegram.me/IbnShifa