Репост из: ABX
ሰውን ስንፈራ ከሰው እንሸሻለን፡፡ አላህን ስንፈራ ግን ወደ አላህ እንሸሻለን፡፡
የፈጠረን ጌታ አላህ ሁሌም መሸሻችን መጠጊያችን ነው፡፡
አጥፍተን ማንኳኳት የማንፈራው ቤት የሱ ብቻ ነው፡፡
አላህን ያዙ፣
አላህን ተማመኑ፣
ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ከሚያሳምማችሁ ነገር ሁሉ ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ከሚያስፈራችሁ ነገር ሁሉ ወደ አላህ ሸሹ፡፡
ሸክም ሲከብዳችሁ፣
ሀሳብ ሲጫናችሁ፣
ሲጨንቃችሁ፣
ሲሰለቻችሁ፣
ብቸኝነት ሲሰማችሁ፣
ሁሉ ነገር ሲያስጠላችሁ፣
ተስፋ መቁረጥ ሲያገኛችሁ፡፡
ወደ አላህ ሽሹ።
ከዱንያ ፈተና፣
ከሕይወት ሞት መከራ፣
ከመጥፎ ውሎና አዳር፣
ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ከብቸኝነት፣
ከድካም፣
ከስንፍና፣
ከመጥፎ ሀሳብ፣
ከፍርሃት
ወደ አላህ ሽሹ፡፡
በተለይ ደግሞ
ከፈተና በኋላ፣
ከውድቀት በኋላ፣
ከውርደት በኋላ፣
ከኃጢኣት በኋላ፣
ከሰው ጠብቃችሁ ካጣችሁ በኋላ… ሁሉ ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ጌታዬ፣
ጥላዬ፣
ከለላዬ፣
መከታዬ፣
ሰታሪዬ፣
ጥፋት አበዛህ ብለህ የማትመልስ፣
ለመምጣት ዘገየህ ብለህ የማታባርር ፣
ሁሌም የማታሳፍር አንተ ብቻ ነህ፡፡
መሳአል ኸይር
መልካም ጁምዓ።
https://t.me/MuhammedSeidAbx
የፈጠረን ጌታ አላህ ሁሌም መሸሻችን መጠጊያችን ነው፡፡
አጥፍተን ማንኳኳት የማንፈራው ቤት የሱ ብቻ ነው፡፡
አላህን ያዙ፣
አላህን ተማመኑ፣
ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ከሚያሳምማችሁ ነገር ሁሉ ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ከሚያስፈራችሁ ነገር ሁሉ ወደ አላህ ሸሹ፡፡
ሸክም ሲከብዳችሁ፣
ሀሳብ ሲጫናችሁ፣
ሲጨንቃችሁ፣
ሲሰለቻችሁ፣
ብቸኝነት ሲሰማችሁ፣
ሁሉ ነገር ሲያስጠላችሁ፣
ተስፋ መቁረጥ ሲያገኛችሁ፡፡
ወደ አላህ ሽሹ።
ከዱንያ ፈተና፣
ከሕይወት ሞት መከራ፣
ከመጥፎ ውሎና አዳር፣
ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ከብቸኝነት፣
ከድካም፣
ከስንፍና፣
ከመጥፎ ሀሳብ፣
ከፍርሃት
ወደ አላህ ሽሹ፡፡
በተለይ ደግሞ
ከፈተና በኋላ፣
ከውድቀት በኋላ፣
ከውርደት በኋላ፣
ከኃጢኣት በኋላ፣
ከሰው ጠብቃችሁ ካጣችሁ በኋላ… ሁሉ ወደ አላህ ሽሹ፡፡
ጌታዬ፣
ጥላዬ፣
ከለላዬ፣
መከታዬ፣
ሰታሪዬ፣
ጥፋት አበዛህ ብለህ የማትመልስ፣
ለመምጣት ዘገየህ ብለህ የማታባርር ፣
ሁሌም የማታሳፍር አንተ ብቻ ነህ፡፡
መሳአል ኸይር
መልካም ጁምዓ።
https://t.me/MuhammedSeidAbx