🔘በጋምቤላ ክልል አኮቦ ወረዳ የተቋቋመው ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት መመረቁ ተገለፀ።
🔘አካባቢው በአነስተኛ ባሕላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጣት የሚታወቅ መሆኑ ሲገለፅ በዚህ ሂደትም ብዙውን ጊዜ ብክነት እንደነበር ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
🔘ፋብሪካው በአጭር ጊዜ ውስጥ አመርቂ እና ደረጃውን የጠበቀ የወርቅ ምርት እንደሚያስገኝ የገለፀው የጽ/ቤቱ መረጃ በሕገወጥ የማዕድን ሥራ ለተጋረጠው ፈተና ምላሽ እንደሚሆን ታምኖበታል።
🔘ኢትኖ ማይኒንግ የአኮቦ ሚኒራልስ ኩባንያ አካል መሆኑ ሲገለፀ በስካንዲኔቪያን ሀገራት መሠረቱን ያደረገ በኢትዮዽያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በኩል ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ወርቅ ፍለጋ እና ማውጣት ሥራ ላይ የተሰማራ ኩባንያ መሆኑ ታውቋል።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews
🔘አካባቢው በአነስተኛ ባሕላዊ የወርቅ ማዕድን ማውጣት የሚታወቅ መሆኑ ሲገለፅ በዚህ ሂደትም ብዙውን ጊዜ ብክነት እንደነበር ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
🔘ፋብሪካው በአጭር ጊዜ ውስጥ አመርቂ እና ደረጃውን የጠበቀ የወርቅ ምርት እንደሚያስገኝ የገለፀው የጽ/ቤቱ መረጃ በሕገወጥ የማዕድን ሥራ ለተጋረጠው ፈተና ምላሽ እንደሚሆን ታምኖበታል።
🔘ኢትኖ ማይኒንግ የአኮቦ ሚኒራልስ ኩባንያ አካል መሆኑ ሲገለፀ በስካንዲኔቪያን ሀገራት መሠረቱን ያደረገ በኢትዮዽያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በኩል ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ወርቅ ፍለጋ እና ማውጣት ሥራ ላይ የተሰማራ ኩባንያ መሆኑ ታውቋል።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews