Репост из: Lawyer_Henok ⚖️Ethio Law🥇ኢትዮ ሕግ
#የሰ/መ/ቁ 252231
በአንድ የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ ላይ በመጀመሪያ የዋስትና መብቱ የተነፈገ ተከራካሪ በወ/መ/ስ/ህ/ቁ 74 መሰረት አዲስ ነገር ወይም ክስተት የተፈጠረ መሆኑን መነሻ በማድረግ ተከሳሽ የሆነ ወገን ለ2 ጊዜ የዋስትና ጥያቄ የማቅረብ መብት አለው። ይህ ድንጋጌ ለከሳሽ ዐ/ህግ ብቻ ሳይሆን እንደ ነገሩ ሁኔታ ለተከሳሽም ተግባራዊ ይሆል። ይኸውም ለክስ መመስረቻ የ15 ቀናት ተጨማሪ ጊዜ በመስጠት የጊዜ ቀጠሮው መዝገቡ ከተዘጋ በኃላ ክሱ ሳይቀርብ ቢቀር ይህን አዲስ ክስተት በመጥቀስ ተከሳሽ የዋስትና ጥያቄ በዚያው መዝገብ በድጋሜ ቢያቀርብ ስነ-ስርዓታዊ ከመሆኑም በላይ የህገ-መንግስቱን አንቀጽ 19(6)፣ 17(2) ስር የተመለከተውን መብት ተግባራዊ ለማድረግ የቀረበ አቤቱታ ስለሆነ የተጠረጠረበት ወንጀል በህግ ከጅምሩ ዋስትና የሚያስከለክል ቢሆንም ዋስትና ሊፈቀድለት የሚገባ ነው ሲል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ተሰጥቷል(ዋስትና በሚያስከለክል የሙስና ወንጀልን የሚመለከት ነው)። mutatis mutandis ግድያም ቢሆን እንደማለት ነው።
በአንድ የጊዜ ቀጠሮ መዝገብ ላይ በመጀመሪያ የዋስትና መብቱ የተነፈገ ተከራካሪ በወ/መ/ስ/ህ/ቁ 74 መሰረት አዲስ ነገር ወይም ክስተት የተፈጠረ መሆኑን መነሻ በማድረግ ተከሳሽ የሆነ ወገን ለ2 ጊዜ የዋስትና ጥያቄ የማቅረብ መብት አለው። ይህ ድንጋጌ ለከሳሽ ዐ/ህግ ብቻ ሳይሆን እንደ ነገሩ ሁኔታ ለተከሳሽም ተግባራዊ ይሆል። ይኸውም ለክስ መመስረቻ የ15 ቀናት ተጨማሪ ጊዜ በመስጠት የጊዜ ቀጠሮው መዝገቡ ከተዘጋ በኃላ ክሱ ሳይቀርብ ቢቀር ይህን አዲስ ክስተት በመጥቀስ ተከሳሽ የዋስትና ጥያቄ በዚያው መዝገብ በድጋሜ ቢያቀርብ ስነ-ስርዓታዊ ከመሆኑም በላይ የህገ-መንግስቱን አንቀጽ 19(6)፣ 17(2) ስር የተመለከተውን መብት ተግባራዊ ለማድረግ የቀረበ አቤቱታ ስለሆነ የተጠረጠረበት ወንጀል በህግ ከጅምሩ ዋስትና የሚያስከለክል ቢሆንም ዋስትና ሊፈቀድለት የሚገባ ነው ሲል አስገዳጅ የህግ ትርጉም ተሰጥቷል(ዋስትና በሚያስከለክል የሙስና ወንጀልን የሚመለከት ነው)። mutatis mutandis ግድያም ቢሆን እንደማለት ነው።