ቃና ዘገሊላ
ቃና ዘገሊላ (፪)
በዚያ በሠርግ ቤት ተገኝተሻል ድንግል
ከልጅሽ ጋራ ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ
እድምተኞች ሞልተው የተጋበዙት
ሲበሉ ሲጠጡ ወይኑ አልቆበት
ድንግል እናታችን ቤዛዊተ ዓለም
አንች ደረስሽለት ሆንሽው አማላጅ
አዝ = = = = = =
አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው
ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው
ማድጋው ባዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ
ጌታን ያሳሰብሽው እመቤታችን ነሽ
አዝ = = = = = =
የጌታን አምላክነት የተገለፀበት
ምንኛ ታደለ የነዶኪማስ ቤት
ዛሬም ይሄው በሰርገኞቹቤት
በረከት ፈሰሰ በአምላክ ቸርነት
አዝ = = = = = =
ውሃው ተለውጦ ወይን ጠጅ ሲሆን
በቃና ዘገሊላ ሁላችን አየን
እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን
ሁሌ ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን
"በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበር
የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች …"
ዮሐ ፪፥፩-፲፪
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥
💿የተዋሕዶ መዝሙሮችን በድምፅ💿
💿 / audio ለማግኘት 💿
💠 @Orthodox_mezemur
💠 @EOTC_library
💠 @EOTC_library_bot
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥
ቃና ዘገሊላ (፪)
በዚያ በሠርግ ቤት ተገኝተሻል ድንግል
ከልጅሽ ጋራ ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ
እድምተኞች ሞልተው የተጋበዙት
ሲበሉ ሲጠጡ ወይኑ አልቆበት
ድንግል እናታችን ቤዛዊተ ዓለም
አንች ደረስሽለት ሆንሽው አማላጅ
አዝ = = = = = =
አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው
ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው
ማድጋው ባዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ
ጌታን ያሳሰብሽው እመቤታችን ነሽ
አዝ = = = = = =
የጌታን አምላክነት የተገለፀበት
ምንኛ ታደለ የነዶኪማስ ቤት
ዛሬም ይሄው በሰርገኞቹቤት
በረከት ፈሰሰ በአምላክ ቸርነት
አዝ = = = = = =
ውሃው ተለውጦ ወይን ጠጅ ሲሆን
በቃና ዘገሊላ ሁላችን አየን
እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን
ሁሌ ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን
"በሦስተኛውም ቀን በገሊላ ቃና ሰርግ ነበር
የኢየሱስም እናት በዚያ ነበረች …"
ዮሐ ፪፥፩-፲፪
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥
💿የተዋሕዶ መዝሙሮችን በድምፅ💿
💿 / audio ለማግኘት 💿
💠 @Orthodox_mezemur
💠 @EOTC_library
💠 @EOTC_library_bot
✥ ┈•◦●◈◎ ❖ ◎◈●◦•┈ ✥