ሁልጊዜ ሥስት ነገሮችን በሕሊናችሁ ትይዙ ዘንድ እመክራችኋለሁ፡፡
እነርሱም፡-
✞ ክፉ ከመናገር መከልከልን
✞ ማንንም ሰው እንደጠላት ከማየት መቆጠብንና
✞ እንደልምድ አደርጋችሁ ከያዛቸሁት መሐላ ትርቁ ዘንድ፡፡
(ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)
እነርሱም፡-
✞ ክፉ ከመናገር መከልከልን
✞ ማንንም ሰው እንደጠላት ከማየት መቆጠብንና
✞ እንደልምድ አደርጋችሁ ከያዛቸሁት መሐላ ትርቁ ዘንድ፡፡
(ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)