قال ابن رجب رحمه الله :
" فمن قام بحقوق الله عليه ، فإنَّ الله يتكفَّل له بالقيام بجميع مصالحه ، في الدُّنيا والآخرة " .
مجموع الرَّسائل ١١٠/٣
👉 ታላቁ ዓሊም ኢብኑ ረጀብ – ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : –
" በሱ ላይ ያለውን የአላህን ሐቅ የተወጣ ሰው አላህ ለሱ ጠቃሚ የሆነ የዱንያም የአኼራም ጉዳዩ በሙሉ ሀላፊነት ይወስድለታል ።
መጅሙዑ ረሳኢል ( 3/110)
" فمن قام بحقوق الله عليه ، فإنَّ الله يتكفَّل له بالقيام بجميع مصالحه ، في الدُّنيا والآخرة " .
مجموع الرَّسائل ١١٠/٣
👉 ታላቁ ዓሊም ኢብኑ ረጀብ – ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : –
" በሱ ላይ ያለውን የአላህን ሐቅ የተወጣ ሰው አላህ ለሱ ጠቃሚ የሆነ የዱንያም የአኼራም ጉዳዩ በሙሉ ሀላፊነት ይወስድለታል ።
መጅሙዑ ረሳኢል ( 3/110)