🛌
አስቸኳይ የሰላተል ጀናዛ ጥሪ‼
{إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّآ إِلَيْهِ رٰجِعُونَ}
«إِنَّ لِلَّـهِ مَا أَخَذَ، وَلَهُ مَا أَعْطَى، وَكُلُّ شَيءٍ عِنْدَهُ بِأَجَلٍ مُسَمَّىً»
ዐለም ባንክ አካባቢ የምትኖር "ሙርሺዳ" የምትባል ሰለፍይ እህታችን ወደ አኼራ ሄዳለች።
🤲አላህ የጀነት ያድርጋት🤲
በአላህ ፍቃድ………
{ዛሬ ሀሙስ} ዝሁር ላይ ዐለም ባንክ ኢማሙ አሕመድ መስጂድ ይሰገድባትና...
እዛው ዐለም ባንክ መቅበራ ትቀበራለች።
በመሆኑም………
መገኘት የምትችሉ በአጠቃላይ ተገኝታችሁ እንድትሰግዱባትና እንድትሸኟት ጥሪ ተላልፎላችኋል‼️
📌 ሰላተል ጀናዛ ዝሁር ዐለም ባንክ ኢማሙ አሕመድ መስጂድ።
ቀብር ከሰላተል ጀናዛ በኋላ እዛው ዐለም ባንክ ባለው መቅበራ ይሆናል።
📎 t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
አስቸኳይ የሰላተል ጀናዛ ጥሪ‼
{إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّآ إِلَيْهِ رٰجِعُونَ}
«إِنَّ لِلَّـهِ مَا أَخَذَ، وَلَهُ مَا أَعْطَى، وَكُلُّ شَيءٍ عِنْدَهُ بِأَجَلٍ مُسَمَّىً»
ዐለም ባንክ አካባቢ የምትኖር "ሙርሺዳ" የምትባል ሰለፍይ እህታችን ወደ አኼራ ሄዳለች።
🤲አላህ የጀነት ያድርጋት🤲
በአላህ ፍቃድ………
{ዛሬ ሀሙስ} ዝሁር ላይ ዐለም ባንክ ኢማሙ አሕመድ መስጂድ ይሰገድባትና...
እዛው ዐለም ባንክ መቅበራ ትቀበራለች።
በመሆኑም………
መገኘት የምትችሉ በአጠቃላይ ተገኝታችሁ እንድትሰግዱባትና እንድትሸኟት ጥሪ ተላልፎላችኋል‼️
📌 ሰላተል ጀናዛ ዝሁር ዐለም ባንክ ኢማሙ አሕመድ መስጂድ።
ቀብር ከሰላተል ጀናዛ በኋላ እዛው ዐለም ባንክ ባለው መቅበራ ይሆናል።
📎 t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio