ጠንካራ ሀገር የመገንባት ግብን መሠረት በማድረግ ውጤታማ ሥራዎች መሠራታቸውን ብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተጠናቅቋል።
ስኬቶችን ለማስቀጠል፣ ክፍተቶችን ለመሙላት እና ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉም ተጠቁሟል።
ከብልጽግና ፓርቲ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ፣ ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማሳደግ እና ከተረጂነት መላቀቅ ሀገራዊ ግብን ለማሳካት የተሠሩ ውጤታማነት ሥራዎችን ማስቀጠል እንደሚገባ መግባባት ላይ ተደርሷል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተጠናቅቋል።
ስኬቶችን ለማስቀጠል፣ ክፍተቶችን ለመሙላት እና ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉም ተጠቁሟል።
ከብልጽግና ፓርቲ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ፣ ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራን ለማሳደግ እና ከተረጂነት መላቀቅ ሀገራዊ ግብን ለማሳካት የተሠሩ ውጤታማነት ሥራዎችን ማስቀጠል እንደሚገባ መግባባት ላይ ተደርሷል።