የሕዝብን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችል ወታደራዊ ሥልጠናዎችን መውሰዳቸውን የፍኖተ ሰላም ተመራቂ ሚሊሻዎች ተናገሩ።
አማራ ፖሊስ: ጥር 26/2017 ዓ.ም
በፍኖተ ሰላም ማዕከል ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የፍኖተ ሰላም ቀጣና የ2ኛ ዙር የሰላም አስከባሪ እና የሚሊሻ አባላት የምረቃ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።
ተመራቂዎቹ የአካባቢያቸውን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችል አካላዊ እና ወታደራዊ ሥልጠናዎችን በሚገባ ስለመውሰዳቸው በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገልጿል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሠራዊት የሰላም ማስከበር ማዕከል ኀላፊ ሜጀር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴን ጨምሮ የዞን እና የፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር መሪዎች ተገኝተዋል።
አማራ ፖሊስ: ጥር 26/2017 ዓ.ም
በፍኖተ ሰላም ማዕከል ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የፍኖተ ሰላም ቀጣና የ2ኛ ዙር የሰላም አስከባሪ እና የሚሊሻ አባላት የምረቃ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።
ተመራቂዎቹ የአካባቢያቸውን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችል አካላዊ እና ወታደራዊ ሥልጠናዎችን በሚገባ ስለመውሰዳቸው በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገልጿል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሠራዊት የሰላም ማስከበር ማዕከል ኀላፊ ሜጀር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴን ጨምሮ የዞን እና የፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር መሪዎች ተገኝተዋል።