በሀገር አቀፍ የፖሊስ ውድድር 6ኛ ቀን ውሎ የአማራ ፖሊስ ስፖርት ቡድን በአትሌቲክስ ውጤት አስመዝግቧል።
በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ/ም በተካሄደው የአትሌቲክስ ውድድር በ10,000 ሜትር ሴቶች ኮንስታብል አስማረች አንለይ የሻነህ አንደኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳልያ አስመዝግባለች።
በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ/ም በተካሄደው የአትሌቲክስ ውድድር በ10,000 ሜትር ሴቶች ኮንስታብል አስማረች አንለይ የሻነህ አንደኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳልያ አስመዝግባለች።