የካቲት 06/2017 ዓ.ም
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ``Outcome Based Education Quality Audits and Academic Program Accreditation ``በሚመለከት ሥልጠና ተሰጠ።
******
ሥልጠናዉ የተሰጠዉ በዩኒቨርሲቲዉ አካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬትና በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በትምህርትና ሥልጠና ባለ ሥልጣን በጋራ ትብብር ሲሆን የኮሌጅ ዲኖች፤የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፤መምህራን እና ሥራ አስፈፃሚዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ``Outcome Based Education Quality Audits and Academic Program Accreditation ``በሚመለከት ሥልጠና ተሰጠ።
******
ሥልጠናዉ የተሰጠዉ በዩኒቨርሲቲዉ አካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬትና በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በትምህርትና ሥልጠና ባለ ሥልጣን በጋራ ትብብር ሲሆን የኮሌጅ ዲኖች፤የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፤መምህራን እና ሥራ አስፈፃሚዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ