ብድሮች ጤናማ እንዲሆኑ ማድረግና አዲስ የሚሰጡ ብድሮች ደግሞ የተጠኑና ወቅታቸውን ጠብቀው ሊመለሱ በሚችሉ መልኩ ማድረግ ይገባል። ባንኩ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ ቢያልፍም በጥሩ የአፈፃፀም ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከፊቱ የሚጠብቁትን ፈተናዎች በብቃት ለመወጣት በላቀ ትጋት መስራት ይገባል፡፡
አቶ ተክለወልድ አጥናፉ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ
አቶ ተክለወልድ አጥናፉ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ