ሪያል ማድርድ ቀዳሚውን ስፍራ ተቀዳጅቷል !!
በአሁን ሰዓት ከፍተኛ ዋጋ የሚያወጡ የስፔን ቡድኖች ይፋ ሲሆኑ ሪያል ማድርድ ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል።
ሎስ ብላንኮቹ በአሁን ሰዓት €6.170 ቢሊዮን የሚተመን የገበያ ዋጋ አላቸው።
በሁለተኝነት የተቀመጠው ሌላኛው ገናናው የስፔኑ ክለብ ባርሴሎና ሲሆን...
የገበያ ዋጋውም €5.561 ቢሊዮን ይገመታል።
የሶስተኝነት ስፍራን የተቀዳጀው ሌላኛው የስፔኑ ታላቅ ቡድን አትሌትኮ ማድርድ ሲሆን...
እርሱም €2.107 ቢሊዮን ያወጣል ተብሏል።
በአጠቃላይ 3ቱ ቡድኖች በአንድነት ከስፔን 75% ያህሉን ዋጋ ስይዙ...
ሌሎች የተቀሩት ቡድኖች በአጠቃላይ 25% ያክል ብቻ እንደሚያወጡ ተጠቁሟል።
ቁጥራዊ መረጃው የእውቁ ዲያሪዮስ ነው።
"SHARE" |
@DREAM_SPORT