ያሬዳውያን


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


የየበዓላቱ ስርአተ #ዋዜማ ፤ #ማህሌት ፤ #ወረብ ከ7 ቀናት እንዲሁም የየሳምንቱ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርቡበት ቻናል ነው
#ሁሉም_ነገር_ስለ_ማህሌት
ማህሌታውያን ቻናሉን share ያርጉ
ጥያቄ አስተያየት በግሩፓችን ይላኩ 🙏
እናመሰግናለን

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций








❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️❄️
ድኅረ ቁርባን ዘዳግም ትንሳኤ
🌱🌱🌱🌱🌱🌱🌱🌱🌱
አቡን
በ፪ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ በከመ ይቤ እግዚእነ
በወንጌል፤ ግብረ ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ፤ወነገርኩ ስመከ ለሰብእ፤ ግ፤ አባ ወአቡየ ሰብሐኒ በስብሐቲከ፤ ግብረ ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ፤ ግብረ ዘወሀብከኒ ፈጸምኩ።

አቡን
በ፬ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ ይቤ ክርስቶስ ነገርኩ ስመከ ለሰብእ፤ ከመ ያእምሩከ ለአምላክ ሕያው፤ ቀድሶሙ አባ ከመ ይኩኑ ቅዱሳነ ዘእምኀቤከ፤ ኀበ ሀሎኩ አነ ህየ የሀልው ምስሌየ፤ ወይንግሩ ስብሐትየ ወዘአቡየ፤ ዘሀሎ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም።


💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠
ስርዓተ ማኅሌት ዘሚያዝያ ማርያም ወርሀ በዓል
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ...
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
ዚቅ
አበው ቅዱሳን፤እለ በሥላሴ አግመሩ ሕማማተ መስቀል፤ተስፋ ነፍሶሙ ረከቡ በማርያም ድንግል።

ዚቅ ዘላይ ቤት
እንዘ ይቀውማ ኀበ መስቀሉ፤ማርያም እሙ ወማርያም መግደላዊት፤ተሰቅለ፤ወሐመ በእንቲአነ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

በላይ ቤት ዘጣዕሙ፦
ሰላም ለዝክር ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረት ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኀኒት ዘእም ቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ፡፡

ዚቅ
ዘመንክር በአርያሙ እግዚአብሔር ስሙ፤ዝንጓጌ መስቀል አመ ተወፈየ ነዋ ወልድኪ ይቤላ ለእሙ ፤ፍቅረ ዮሐንስ ኢያንተገ በጊዜ ሕማሙ፤ላዕለ ጒንደ መስቀል አመ ውኅዘ ደሙ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ
ሃይማኖት ተናገራ ኢየሱስ ወይቤላ፤በሐኪ ማርያም መግደላዊት፤ተንሥአ እምነ ሙታን።

ዚቅ ዘላይ ቤት
ቤዝ ተላዊተ ኦሬያሬስ ቤዝ፤ጥቀ ሐዋዝ፤ማርያም አርዝ ዘቤተ ትንሣኤ በለዝ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ለመላትሕኪ በእሳተ አንብዕ እለ ዉዕያ፤ጊዜ ሰቀሉ በኩረኪ ዉሉደ ራኄል ወልያ፤ማርያም ድንግል ለነፍስየ ደብረ ምስካያ፤አድኅንኒ እምአፈ ደም ዘአናብስተ ሐቅል አርአያ፤ከመ ማኅፈር ጠቢብ ወምእመን ኬንያ።

ዚቅ
በከመ በከየት እሙ ንዑ ንብኪ አንብዐ መረረ፤ከመ ኢይኅድገነ በትንሣኤሁ።

ዚቅ ዘላይ ቤት
አርመመት በእንብዕ ሶቤሃ፤ተዘኪራ መሐላ፤ወኪዳነ ዘክርስቶስ ዘተካየደት ምስሌሁ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ለአማዑትኪ ነበልባለ ኀዘን ዘአውዐዮ፤አመ ወዐለ ወልድኪ ስቁለ በቀራንዮ፤ማርያም ድንግል ፀምረ ጠል ዘተነብዮ፤ጌጋይየ ለአስተርሥርዮ እንተ አልብኪ ተፈልዮ፤በሥርዓተ ካህን ላዕሌየ አንኂ ጸልዮ።

ዚቅ
ሐፃቤ ርስሐትየ ይኩን አንብዕኪ ዘአንጸፍጸፈ ዲበ ምድር፤አመ ወልድኪ ይፄዓር፤በመልዕልተ መስቀል ጊዜ ቀትር፤እንዘ ያመሐፅን ኪያኪ እም ኀበ ረድኡ ዘያፈቅር።

ዓዲ ዚቅ
አዘክሪ ድንግል ለወልድኪ ዕርቃኖ፤አመ ዕለብዎ አይሁድ ክዳኖ፤ለአማዑተ ከርስኪ ነበልባለ ኀዘን ዘአርስኖ።

ዚቅ ዘላይ ቤት
መድኃኔዓለም ወልድኪ ሥጋ ዚአኪ ዘለብሰ፤ ሐፃውንተ መስቀል ተአገሰ፤ በዓውደ ጲላጦስ ተወቅሰ አማዑትኪ ተከዉሰ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
አንገርጋሪ፦
እንዘ ይቀውማ ኀበ መስቀሉ፤ማርያም እሙ ወማርያም መግደላዊት፤ተሰቅለ፤ወሐመ በእንቲአነ።

አመላለስ፦
ተሰቅለ ወሐመ በእንቲአነ/2
ወሐመ በእንቲአነ ወሐመ በእንቲአነ/2/
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet

እስመ ለዓለም ዘዘወትር
ማዕከለ ክልኤ ፈያት ተሰቅለ ወአውረድዎ እምዲበ መስቀል፤ወቀበርዎ ሀገረ ኀበ ምሕዋረ አንስት፤ማርያም ወላዲተ አምላክ፤ወማርያም መግደላዊት።


🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈                 
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹

      @EOTCmahlet
    #Join & share #


GC Program.pdf
1.8Мб
✝ምርቃት✝


ዝርዝር መርሐ ግብሩን ከውስጥ ገብተው ያንብቡ

"በጳውሎስ ኦንላይን ቅኔ ቤት"


°ባሕረ ሐሳብ ቀዳማይ...16 
°ባሕረ ሐሳብ ካልዓይ.....18 
°ግእዝ ቀዳማይ............6 
°ግእዝ ካልዓይ............11 
°ቅኔ..........................7
በድምሩ 58 ተማሪዎች ይመረቃሉ።
ሚያዝያ 19/2017 ዓ.ም
ከምሽ 3:00-6:00

✝በቴሌግራም ኦንላይን
ቀጥታ ሥርጭት በነጻ ይከታተሉ

ለበለጠ መረጃ
በቴሌግራም
@pawli37
በስልክ
+251915642585


ዐዲሱ ቻናል ጠቃሚ ነው
https://t.me/GeezPoetry

ኹሉንም ትምህርቶች በቅደም ተከተል የሚላክበት ስለኾነ ይቀላቀሉ። ቅኔ በቀላሉ ይወቁ

❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
የምርቃት መርሐ ግብሩን

➡️ለአብነት ትምህርት ቤቶች
➡️ለግቢ ጉባኤያት
➡️ለሰንበት ትምህርት ቤቶች
➡️ለመንፈሳዊ ሚዲያዎች

ወዘተ በመላክ ጥሪ እንድታስተላልፉልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
🙏🙏🙏🙏🙏🙏


ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች የቀጣዮቹን በዓላት ማለትም

1.ግንቦት 1 ቅድስት ልደታ ለማርያም
2.ግንቦት 11 በዓለ ቅዱስ ያሬድ
3.ግንቦት 12 በዓለ ተክለሃይማኖት ጻድቅ
4.ግንቦት 21 በዓለ ቅድስት ድንግል ማርያም (ደብረ ምጥማቅ )

ስርአተ ዋዜማ እንዲሁም ስርአተ ማህሌት ቀደም ብለን እንልካለን ይጠብቁን



@EOTCmahlet

share

8.3k 0 9 18 134



ወይቤ አምላክ ተንሥአ፣
ወይቤ አምላክ ተንሥአ ወይቤ አምላክ ተንሥአ




እናት አለኝ

እናት አለኝ የምታብስ እንባ
አያታለሁ ስወጣ ስገባ
ኪዳነምሕረት/3/ አምባ መጠጊያ ናት
አዝ
ሔዋን ሰጥታኝ ከበለሱ ፍሬ
እራቁቴን ብቆምም አፍሬ
ልብሴን ይዘሽ ወደኔ መጥተሻል
ደጓ እናቴ ቤቴን አድምቀሻል
ኪዳነምሕረት/3/ አምባ መጠጊያ ናት
አዝ
ለዘላለም ንፅሕት በመሆኗ
ከእኔ ጋር ነው ሕያው ቃልኪዳኗ
ደስተኛ ነኝ ሐዘኔን አልፌ
አፅናኝ ሆናኝ የመስቀል ስር ትርፌ
ኪዳነምሕረት/3/ አምባ መጠጊያ ናት
አዝ
ከጥፋት ውሃ ማረፊያዬ
መርከቤ ነሽ ከሞት ማምለጫዬ
የአምላክ እናት ምልጃሽ ሆኖኝ ክብሬ
በሕይወት አለሁ ጥልቁን ተሻግሬ
ኪዳነምሕረት/3/ አምባ መጠጊያ ናት
አዝ
በእናትነት ሕይወቴን ጎብኝታ
ልቤ አረፈ ተነቅሎ በሽታ
ሰንሰለቴ ከእግሬ ተቆረጠ
መራራዬ በልጅሽ ጣፈጠ
ኪዳነምሕረት/3/ አምባ መጠጊያ ናት
አዝ
ሔዋን ሰጥታኝ ከበለሱ ፍሬ
እራቁቴን ብቆምም አፍሬ
ልብሴን ይዘሽ ወደኔ መጥተሻል
ደጓ እናቴ ቤቴን አድምቀሻል
ኪዳነምሕረት/3/ አምባ መጠጊያ ናት

ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ

14.6k 0 161 30 255

እኅቴ ሙሽራዬ 

እኅቴ ሙሽራዬ ሰሎሞን ያለሽ
እኔም ልበልሽ እናቴ
እመ አምላክ ግቢ ከቤቴ
እኔም ልበልሽ እናቴ
ማርያም ግቢ ከቤቴ


ሁሉም ሰው ለራሱ ወንበር ሲዘረጋ
የክብርን ሽልማት ለራሱ ሲያስጠጋ
ድንግል እንደ ባሪያ ውሃ ተሸክመሽ
ጌታን በትህትና ታገለግያለሽ

ነይ በደመና (3)
እመቤታችን ርኅርኅተ ሕሊና

ወርቀዘቦ ለብሰው በቤቱ ከሞሉት
በሐር እና በእንቁ ከተንቆጠቆጡት
በሰው ፊት ያማሩ ብዙ ሆነው ሳለ
ጌታ ግን ወደደሽ እናቴ ነሽ አለ

ነይ በደመና (3)
እመቤታችን ርኅርኅተ ሕሊና

አሳድጎሽ ሳለ መልአኩ መግቦ
ተሸልመሽ ሳለ በዝቶልሽ ተውቦ
እጅግ በትህትና ስላገለገልሽው
እንደ ኪሩብ መልአክ ጌታን ተቀበልሽው

ነይ በደመና (3)
እመቤታችን ርኅርኅተ ሕሊና

የባሪያውን ውርደት ተመልክቷልና
የወለድሽው ንጉሥ ይድረሰው ምስጋና
ከልብ የወጣ እንጂ ከንቱ ሆኖ አይደለም
ንጽሕት እንላለን እኛም ለዘላለም


በዘማሪ ቀሲስ አሸናፊ ገብረ ማርያም




✝ክርስቶስ ተንስአ እሙታን
በዐቢይ ኃይል ወስልጣን
አሠሮ ለሰይጣን
አግዐዞ ለአዳም
ሰላም
እምይእዜሰ
ኮነ
ፍሥሓ ወሰላም

ከዓመታዊ በዓላት በተጨማሪ የተመረጡ ወርኃዊ በዓላት ስርዓተ ማኅሌት ማለትም

👉12 ቅዱስ ሚካኤል
👉16 ኪዳነ ምህረት
👉19 ቅዱስ ገብርኤል
👉21 እመቤታችን
👉27 መድኃኔዓለም
👉29 በዓለ ወልድ ማኅሌት

በአገልግሎታችን ላይ ይካተታል ብለናል

ከሚያዝያ 21 ማርያም ወርሃዊ ማህሌት እንቀጥላለን


ሰላም ሰላም/2/
እምይእዜሰ ይኩን ሰላም እምይእዜሰ ይኩን ሰላም/2/


Репост из: ግእዝ ለኵሉ
ሰላምታ

✔️ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን
✔️በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን

✔️አሰሮ ለሰይጣን
✔️አግዐዞ ለአዳም

✔️ሰላም
✔️እምይእዜሰ

✔️ኮነ
✔️ፍሥሓ ወሰላም

@geeZzlekulu

15k 0 24 2 107



🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓

“እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ ሐሤትን እናድርግ፥ በእርስዋም ደስ ይበለን።”  መዝ ፩፲፰÷፳፬

የምርቃት ጥሪ

"በጳውሎስ ኦንላይን ቅኔ ቤት"

➡️ባሕረ ሐሳብ ቀዳማይ...16
➡️ባሕረ ሐሳብ ካልዓይ.....17
➡️ግእዝ ቀዳማይ.............7
➡️ግእዝ ካልዓይ..............10
➡️ቅኔ............................7
በድምሩ 57 ተማሪዎች ይመረቃሉ።
ሚያዝያ 19/2017 ዓ.ም ከቀኑ 2:00-6:00
አራዳ ጊዮርጊስ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

ከኢትዮጵያ ውጭ ያላችኹ እና መርሐ ግብሩን መሳተፍ ያልቻላችኹ በዚኹ ዕለት ማታ ከምሽቱ 3:00-6:00 በቴሌግራም ቀጥታ ሥርጭት በድጋሚ ስለሚቀርብ መከታተል ትችላላችኹ።

ለበለጠ መረጃ
በቴሌግራም @pawli37
በስልክ +251915642585

✝✝✝✝✝✝✝
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
❤️ዐዲሱ ቻናል ጠቃሚ ነው
❤️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/GeezPoetry

❤️ኹሉንም ትምህርቶች በቅደም
❤️ ተከተል የሚላክበት ስለኾነ
❤️ ይቀላቀሉ። ቅኔ በቀላሉ ይወቁ




ቤዛ

ቤዛ ማለት ቃሉ የግእዝ ሲሆን ትርጉሙም አዳነ ተቤዠ ብሎ ይፈታል። ስለዚህም በየመጻሕፍቶቻችን ማዳን፣መቤዠት ለሚሉ ትርጉሞች ቤዛ...ቤዛ ሲል ይገኛል ለምሳሌ ፦

....በቈጠርሃቸው ጊዜ ከእነርሱ ሰው ሁሉ እንደ ቍጥራቸው መጠን የነፍሱን ቤዛ ለእግዚአብሔር ይስጥ
                                     *ዘጸ 30:12

° እዚህ ጋር ቤዛ ገንዘብ ተብሎ ተፈቷል ሙሴ ሕዝቡን በሚቆጥርበት ጊዜ በሕዝቡ መቅሰፍት እንዳይታዘዝ ለነፍሱ ቤዛ እንዲሰጥ ታዟል።

° ለሰው ነፍስ ቤዛው ሀብቱ ነው
                                            ምሳ 13:8

እዚህ ጋር ቤዛ ሀብት ተብሎ ተተርጉሟል እርግጥ ነው አቅንቶ ተርጉሞ ለሌላ ማድረግ ይቻላል ነገር ግን ቀጥታ ንባቡ ቤዛን ሀብት አድርጎታል።

እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ እግዚአብሔር መድኃኒትህ ነኝ፤ ግብፅን ለአንተ ቤዛ አድርጌ፥ ኢትዮጵያንና ሳባንም ለአንተ ፋንታ ሰጥቻለሁ።
                                   
                                           ኢሳ 41:3

ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?
ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?

                                        ማቴ 16:26

° እዚህ ጋር ቤዛ ፈንታ ተብሎ ተተርጉሟል


  ይህን ሙሴን በቍጥቋጦው በታየው በመልአኩ እጅ እግዚአብሔር ሹምና ቤዛ አድርጎ ላከው።
                                       የሐዋ 7:35

° እዚህ ጋር ቤዛ፣ሹም፣ዳኛፈራጅ ተብሎ ይፈታል።

የኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት

የኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት ደሙ በማፍሰስ ሥጋውን በመልዕልተ ቀራንዮ በመቁረስ ተከናውኗል።

ስለ አዳም እና ልጆቹ ሁሉ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛ ሆኗል !

የእመቤታችን ቤዛነት

እነ ቅዱስ ያሬድ እነ ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በመጻሕፍታቸው ተባብረውበታል በጠቅላላ በሁሉም ዘመናት የተነሱ ቅዱሳን ሊቃውንት ተባብረውበታል።

የእመቤታችን ቤዛነት ክርስቶስን በመውለድ ፣ በኃጢአት ዓይኑ ለታወረበት ዓይን በመሆን ተገልጾል።

ምክር ቢጤ ፦ ይህን ሳያውቁ ስለ ቤዛ ድምዳሜ መስጠት ነውር ነው ከትልቅ ሰው አይጠበቅም።

                       መ/ር ነቢዩ ኤልያስ

ለመማር: https://t.me/Terha_Tsion
ለመወያያት:
https://t.me/Ze_Wengel 

18.2k 0 304 25 230

አንዱ አባት እመቤታችን ቤዛ አትባልም 🗣

የቤተክርስቲያናችን ሊቃውንት በማህሌቱ ላይ

ቤዛዊተ ዓለም ማርያም አስተበቁዓኪ አንሰ፤ ትቤዝዊ በኪዳንኪ ዘዚዓየ ነፍሰ፤ እስመ በሥራያ ይዕቲ ቀብዓተኒ ፈውሰ።

#ከነሐሴ_ኪዳነምህረት_ማህሌት 🥰

16.7k 0 28 72 218
Показано 20 последних публикаций.