Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
👉ቻይና የዓለም ረጅሙን የድልድይ ግንባታ እያገባደደች ነው
🚧በመጪው ሰኔ የሚከፈተው በጓንጁ ግዛት ሁዋጂያንግ ታላቅ ሸለቆ ላይ የተሠራው የብረት ድልድይ 2 ሺህ 890 ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከባህር ጠለል በላይ የ625 ሜትር ከፍታ አለው።
💫ድልድዩ የ70 ደቂቃ ጉዞን ወደ 1 ደቂቃ የጉዞ ጊዜ እንደሚቀይር የቻይና ሚዲያ ዘግቧል።
@etconp
🚧በመጪው ሰኔ የሚከፈተው በጓንጁ ግዛት ሁዋጂያንግ ታላቅ ሸለቆ ላይ የተሠራው የብረት ድልድይ 2 ሺህ 890 ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከባህር ጠለል በላይ የ625 ሜትር ከፍታ አለው።
💫ድልድዩ የ70 ደቂቃ ጉዞን ወደ 1 ደቂቃ የጉዞ ጊዜ እንደሚቀይር የቻይና ሚዲያ ዘግቧል።
@etconp