ሰበር ዜና ET🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский


መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇

@Akiyas21bot

የyoutube ቻናላችን ይቀላቀሉ👇👇

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Статистика
Фильтр публикаций


4 ወር ተፈረደባቸው‼️
በ3ቱ በአምቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተሰጠ ፍርድ❗❗
በጥምቀት ሰሞን በቅዱስ ሚካኤል ታቦት
እያሾፉ እና እየቀለዱ በቲክ ቶክ ቪዲዮ ለቀው የነበሩት እነዚህ ሶስት ተማሪዎች:
1ኛ. ተማሪ ገመቹ ምትኩ
2ኛ. ተማሪ ካሳን አድቬንቸር
3ኛ. ተማሪ ጋዲሳ ኢቲና
ዛሬ በአምቦ ዳዳቻ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርበው የነበረ ሲሆን እያንዳንዳቸው በ4 ወር እስር እንዲቀጡ ተወስኗል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


🌼🌼🌼🌼መምህር ይትባረክ🌻🌞🌻🌻🌻🌻🌼🌼 የባህል መድህኒት ፈውስ እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን 
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
0917468918
1 👉ለመፍትሄ ሀብት
2 👉ለህማም
3 👉ለመስተፋቅር
4 👉ቡዳ ለበላው
5 👉ለገበያ
6 👉የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 👉ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 👉ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 👉ለዓቃቤ ርዕስ
10👉ለመክስት
11 👉ለቀለም(ለትምህርት)
12 👉ሰላቢ የማያስጠጋ
13 👉ለመፍትሔ ስራይ
14 👉ጋኔን ለያዘው ሰው
15 👉ለሁሉ ሠናይ
16 👉ለቁራኛ
17 👉ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 👉ለመድፍነ ፀር
19 👉ሌባ የማያስነካ
20 👉ለበረከት
21 👉ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 👉አፍዝዝ አደንግዝ
23 👉ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 👉ለግርማ ሞገስ
25 👉መርበቡተ ሰለሞን
26 👉ለዓይነ ጥላ
27 👉ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 👉ለሁሉ መስተፋቅር
29 👉ጸሎተ ዕለታት
30 👉ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 👉ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 👉ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 👉ለድምፅ
34 👉ለብልት
35 👉በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስራዎች በጥቂቱ
0917468918

      💚💛❤️ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ 💚💛❤️
🌼🌻🌼🌻
👉የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ ሙሉ ስማቸውን ብቻ በመላክ በምንሰራው ስራ በጥቂት ቀናት መፍትሄ እንሰጣለን ለዚህም ብዙ ምቅክሮች አሉ
👉ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ
👉ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው
👉ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው
👉ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን
👉ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን
👉ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው
👉ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን
👉ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን
👉መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር
👉ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን  💚💛❤️      
ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር እኛ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ።
ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር በሜሴጅ በውስጥ መስመር ይፃፉልኝ ወይም በቴሌግራም መሪጌታ ጥበቡ  ብላችሁ ታገኙናላችሁ
ወይም በስልክ ቁጥር
ለጥያቄዎ      #0917468918 🌼🌼🌼🌼🌻🌞🌻🌻🌻🌻🌼🌼 የባህል መድህኒት ፈውስ እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን 
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል

1 👉ለመፍትሄ ሀብት
2 👉ለህማም
3 👉ለመስተፋቅር
4 👉ቡዳ ለበላው
5 👉ለገበያ
6 👉የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 👉ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 👉ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 👉ለዓቃቤ ርዕስ
10👉ለመክስት
11 👉ለቀለም(ለትምህርት)
12 👉ሰላቢ የማያስጠጋ
13 👉ለመፍትሔ ስራይ
14 👉ጋኔን ለያዘው ሰው
15 👉ለሁሉ ሠናይ
16 👉ለቁራኛ
17 👉ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 👉ለመድፍነ ፀር
19 👉ሌባ የማያስነካ
20 👉ለበረከት
21 👉ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 👉አፍዝዝ አደንግዝ
23 👉ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 👉ለግርማ ሞገስ
25 👉መርበቡተ ሰለሞን
26 👉ለዓይነ ጥላ
27 👉ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 👉ለሁሉ መስተፋቅር
29 👉ጸሎተ ዕለታት
30 👉ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 👉ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 👉ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 👉ለድምፅ
34 👉ለብልት
35 👉በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስራዎች በጥቂቱ

0917468918

      💚💛❤️ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ 💚💛❤️
🌼🌻🌼🌻
👉የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ ሙሉ ስማቸውን ብቻ በመላክ በምንሰራው ስራ በጥቂት ቀናት መፍትሄ እንሰጣለን ለዚህም ብዙ ምቅክሮች አሉ
👉ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ
👉ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው
👉ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው
👉ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን
👉ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን
👉ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው
👉ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን
👉ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን
👉መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር
👉ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን  💚💛❤️      
ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር እኛ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ።
ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር በሜሴጅ በውስጥ መስመር ይፃፉልኝ ወይም በቴሌግራም መሪጌታ አብርሃም  ብላችሁ ታገኙናላችሁ
ወይም በስልክ ቁጥር
ለጥያቄዎ      #0917468918
ይደውሉልን    #0917468918


የምክር ቤት አባላቱ ፀብ‼️
ሐሙስ ምሽት፣ ጥር 22/ 2017 ዓ.ም በጋና ምክር ቤት ውስጥ በተነሳ ግጭት አባላቱ እርስ በርስ ከመቧቀስ በተጨማሪ የምክር ቤቱን ቁሳቁሶችን አወደሙ።ይህ የሆነው ምክር ቤቱ የአዲስ ሚኒስትሮችን ሹመትን ለማጣራት ስብሰባ እያካሄደ በነበረበት ወቅት ነው።
በግጭቱ የምክር ቤቱ ማይክራፎን፣ጠረጴዛ እና ሌሎች መገልገያ ቁሳቁሶች ጉዳት ደርሶባቸዋል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከመጭው አመት ጀምሮ የዩንቨርስቲ ምርጫ ውስጥ ሊገባ ነው‼️
የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል።

ዩኒቨርሲቲው እያከናወናቸው ላሉ ሥራዎች በጥናት ላይ የተመሰረተ ድጋፍ እንደሚያደርግ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገልጿል።

ከቀጣይ ዓመት ጀምሮም የተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ውስጥ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲም እንደ አንድ አማራጭ እንደሚካተት ተጠቁሟል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ሁለት መረጃዎች‼️
🎯የህወሓት ጄነራሎች በዚህ ሳምንት ብቻ ሁለት ጊዜ ከሻዕቢያ ጋር ተነገናኝተዋል‼
የህወሓት ጄኔራሎች ማለትም የእነደብረፅዮን  ጉዳይ አስፈጻሚዎች ፥ በዚህ ሳምንት ብቻ ሁለት ጊዜ ከሻዕቢያ ጋር ተነገናኝተዋል‼️
በመጀመሪያ ዙር አራት የህወሓት ጀኔራሎች በዛላንበሳ በኩል ወደ ሰንዓፈ በመጓዝ ከሻዕቢያ አመራሮች ጋር ተገናኝቷተዋል።

የህወሓት ጀነራሎች መፈንቅለ መንግሰት ካወጁ ቦኃላ ፥ አንድ የነደብረፅዮን ጉዳይ አስፈፃሚ  ጀነራል በዛላንበሳ በኩል ወደ ሰንዓፈ በመጓዝ ከሻዕቢያ አመራሮች ጋር መገናኘታቸውን ከትግራይ ክልል የሚወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ።

🎯በሌላ ዜና በዛሬው ዕለት በዶክተር ደብረፂዮን የሚመራው የህወሃት ቡድን የታጠቁ ግለሰቦችን በማሰማራት መቐለ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮን ለመቆጣጠር ሙከራ አርገው እንደነበር ታውቋል።
በትግራይ ክልል ባለስልጣናት መሀል እየተካረረ የመጣውን ውዝግብ ተከትሎ በዛሬው እለት የታጠቁ ግለሰቦች የመቐለ ኤፍኤም 104.4 ሬድዮን ለመቆጣጠር ሙከራ አርገው እንደነበር ታውቋል።
ሙከራው የተካሄደው በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሚመራው ቡድን አባላት መሆኑን ምንጮቻችን ጠቅሰው ሙከራው ግን አልታሳካም ተብሏል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ኤርትራ‼️
ብርጌድ ንሀመዱ ወይንም ሰማያዊው አብዮት ብለው ራሳቸውን የሚጠሩት የኤርትራ መንግስት ተቃዋሚዎች  በአዲስ አበባ ከተማ ስብሰባ አካሂደዋል‼️
በኤግዚቢሽን ማእከል በተከናወነው በዚህ ስብሰባ ላይ የንቅናቄው አመራሮችና ከተለያዩ አገራት የተወከሉ የንቅናቄው አባላት መገኘታቸው ታውቋል፡፡ ወደአንድ ሺ ያህል ሰዎች በተሳተፉበት በዚህ ስብሰባ ላይ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ ኤርትራዊያንም ተሳታፊ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

ብርጌድ ንሀመዱ በኤርትራ ውስጥ የመንግስት ለውጥ እንዲመጣ የሚንቀሳቀስ ቡድን ሲሆን በተለያዩ አገራት በኤርትራ መንግስት የሚከናወኑ ፌስቲቫሎች ላይ ተቃውሞ በማሰማት ይታወቃል፡፡ በአዲስ አበባ ይህ ቡድን በይፋ እንቅስቃሴ ሲያደርግና ስብሰባ ሲያከናውን የትናንቱ የመጀመሪያው ነው፡፡
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


የአሜሪካ እና የምዕራባዊያንን የቴክኖሎጂ ካምፓኒዎች ያስደነገጠው አዲሱ ቴክኖሎጂ‼️
ቻይና ምዕራባዊያን ባስደነገጠ መልኩ  በ Artificial Intelligence  የሰው ሰራሽ ክህሎት ለአለም  አዲስ አነጋጋሪ የሆነውን   Deepseek የተሰኘ  ስራዋን  ይዛ መጥታለች ።

ቻይና ያመጣችው ዲፕ ሲክ የተሰፕው Ai   የአሜሪካኖቹ  በዘርፉ ገበያውን ተቆጣጥረው የቆዩት Open Ai , Google Geminiን በአስደናቂ ሁኔታ ያስከነዳ ስራዋን ይፋ አርጋለች። 

ለምሳሌ የአሜሪካው   Open Ai  Chat gptን  በርካታ ምርምርና ዓመታትን ወስዶ ወደ ተግባር የቀየረው  በርካታ ቢሊየን ዶላሮችን ያስወጣው ሲሆን በየአመቱም 5 ቢሊየን ዶላር ለChat gpt  ወጪ  ያደርጋል ፤ Google Geminiም እንደዛው  ።

  ነገር ቻይና ይፋ ያረገችው  በሁሉም የላቀው  Deepseek  በአስደናቂ  ሁኔታ  5.4 ሚሊየን ዶላር ብቻ ወጪ የጠየቀ ሲሆን   ወደ ተግባር ለመግባት ሁለት ወር ብቻ ወስዶባታል።  በዚህም ምዕራባዊያኑን ቴክኖሎጂስቶች   ትራምፕን ጨምሮ እጅ በአፍ ያስያዘ ሆኗል። 

ከሁሉም  ለነ OPEN AI  አስደንጋጭ ያደረገው  ቻይና ይህን እጅግ የዘመነ የDeepseek  የሰው ሰራሽ አስተውሎት  አገልግሎት  ከነ GPT በተቃራኒ ሙሉ በሙሉ በነፃ ለአለም ያቀረበች መሆኗ ነው።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


በአማራ ክልል በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል ተባለ‼️
ጉዳት የደረሠባቸውን ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡
ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ አሁን በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ትምህርት ቤቶች መጎዳታቸውን የቢሮው ዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ዳይሬክተር ዘመነ አበጀ ተናግረዋል፡፡

ለአብነትም በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ400 በላይ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን ጠቅሰዋል፡፡

በአጠቃላይ በክልሉ ጉዳት የደረሰባቸውን ትምህርት ቤቶች ወደ አገልግሎት ለመመለስ 112 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግም ተናግረዋል፡፡

ቢሮው ባስጠናው ጥናት መሠረት ይህ ገንዘብ ትምህርት ቤቶችን ከመገንባትና መጠገን በተጨማሪ ተጓዳኝ የትምህርት ሥራዎችን ለማከናወን የሚውል ነው ብለዋል፡፡
#FBC
======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


አሜሪካ ስደተኞችን ማስወጣት ጀመረች‼️
የትራምፕ የስደተኞች ፖሊሲ ተግባራዊ እየተደረገ ሲሆን በአንድ ቀን ብቻ ከ500 በላይ ስደተኞችን ሲታሰሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ በወታደራዊ አውሮፕላኖች ተጭነው ወደሀገራቸው ተሸኝተዋል። የፖለቲካ ጥገኝነት ለማግኘት በየአደባባዩ ባንድራ እየያዙ የተቃዎሞ ሰልፍ የሚያደርጉም ከህገ-ወጥ ስደተኞች ዝርዝር ውጭ ሊሆኑ እንደማይችሉ ታውቋል። አሜሪካ ከሜክሲኮ የምትወሰንበት የደቡባዊ ድንበር ቅድሚያ ተሰጥቶት በአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ጥብቅ እርምጃ እየተወሰደ ነው።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA




የጦርነት ስጋት‼️
#በትግራይ ክልል የእርስ በርስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ስጋት መኖሩን ነዋሪዎቹ ተናገሩ‼️
የትግራይ ወታደራዊ አመራር ሰሞኑን መፈንቅለ መንግስት የማድረግ ዕቅድ መኖሩን በመግለጫቸው ካሳወቁ በኋላ በትግራይ ህዝብ ላይ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
ውጥረቱን ተከትሎ የሆነ ነገር ሊፈጠር ይችላል በሚል ከወትሮው በተለየ ገንዘብ ለማውጣት ባንኮች በሰልፍ ተጨናንቀዋል ሲሉ እማኞች ገልፀዋል። በገበያ ማእከላት በተለይ የፍጅታ ሸቀጦች ላይ የፍላጎት መጠን በጣም ጨምሯል። ጦርነት ይቀሰቀስ ይሆናል ብሎ የሰጋው ህዝብ ሰማይን ደግፎ ኑሮውን እየመራ ነው። በዚህ ብቻ ግን አልተገደበም። የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄድ ጀምሯል። «መንግስት የሚያፈርስ የትኛውም አካል አንታገስም» የመኾኒ ህዝብ በዛሬው ዕለት እያካሄደ በሚገኘው ሰልፍ ይዞት የወጣው መፈክር ነው።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ታክስ‼️
ጉምሩክ ኮሚሽን፣ ከውጭ የሚገባ የሕጻናት የዱቄት ወተት ተጨማሪ እሴት ታክስ እንደሚከፈልበት ሰሞኑን በጻፈው ደብዳቤ አስታውቋል። ኮሚሽኑ፣ የሕጻናት የዱቄት ወተት ወይም የወተት ተዋጽዖ ያላቸው የተዘጋጁ ምግቦች እንደ ወተት ምርት እንደማይቆጠሩ ከገንዘብ ሚንስቴር ማብራሪያ ማግኘቱን ገልጧል። ገንዘብ ሚንስቴር በ2016 ዓ፣ም ያወጣው የእሴት ታክስ መመሪያ፣ ወተትን ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ እንዳደረገው ይታወሳል።
#ዋዜማ #ethiopia
=======================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


Plagiarism‼️
ኢትዮጵያ የጥናት እና ምርምር ውጤቶችን በመኮረጅ በዓለም ቀዳሚዋ ሀገር ተብላለች። መቀመጫውን ሕንድ ያደረገው ዓለም አቀፍ ሪሰርች ዋች እንዳለው ከሆነ ኢትዮጵያ በሌሎች ሀገራት የተሰሩ ጥናቶችን ቀጥታ ትቀዳለች። ሳውዲ አረቢያ፣ ፓኪስታን፣ ቻይና እና ግብጽ ከኢትዮጵያ በመቀጠል የጥናት ውጤቶችን የሚኮርጁ ሀገራት ናቸው። እነዚህ ሀገራት የሌሎች ሰዎችን ጥናት ሲኮርጁ የሚቀጣ ህግ የላቸውም ብሏል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


መፈንቅለ መንግሥት የማድረግ ዕቅድ‼️
በደብረፂዮን የሚመራው የህወሓት ጀነራሎች ለአምሰት ቀናት ያካሄዱትን ዝግ ስብሰባ ጨርሰው ዛሬ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል‼️
የህወሓት ጀነራሎች ዛሬ ባወጡት መግለጫ ፤ "14ኛውን የህወሓት ጉባኤ  ያደረገው የነ ደብረፅዮን ቡድን  በወሰነው ውሳኔ መሠረት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን አስተካክሎ የማዋቀሩ ስራ ባስቸኳይ እንዲተገበር ወስነናል" ብለዋል።

መግለጫው ፥ በጌታቸው ረዳ የሚመራ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳድር አብዝቶ የሚኮንን እና መቀየር አለበት የሚል አቋም ያለው ነው።

በመግለጫው በቅርቡ በነ ደብረፂኦን የሚመራው የህወሓት ቡድን የራሱን አስተዳደር ማዋቀሩን በመደገፍ ከነደብረፂኦን ጋር እንደሚቆሙ አሳውቀዋል። ይህ ማለት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳን ከፕሬዝዳንትነት ይነሳል ማለት ነው።

የትግራይ ሰራዊት በአንድ እዝ ስር ይግባ ይላል መግለጫው፣ ስለዚህ ጌታቸው ህግ የሚያስከብርበት ሰራዊት አይኖረውም ማለት ነው።

አዲስ ሰራዊት ማዋቀርን ሰራዊቱ በጥብቅ ከልክሎ ይህን በሚተላለፍ ማንኛውም አካል ላይ እርምጃ እወስዳለው ብሏል።
ከመግለጫው መረዳት እንደሚቻለው መፈንቅለ መንግሥት የማድረግ እቅድ እንዳለ በግልጽ ያሳያል።
የፌዴራል መንግሥቱ ምላሽ ይጠበቃል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA



Показано 15 последних публикаций.