እናት ባንክ በትብብር ባዘጋጀው ለሁለት ቀናት በቆየው የዲያስፖራ ኤግዚቪሽን ምርትና አገልግሎቱን አስተዋወቀ፡፡
ኤግዚቪሽኑን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማኅበር ከሮሆቦት ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ግዮን ሆቴል ያዘጋጀው ሲሆን፣ በዚህም የአገር ውስጥ ምርትና አገልግሎቶች በሰፊው እንዲተዋወቅ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል:፡
ባንካችን በኤግዚቪሽኑ ለዲያስፖራው ምቹና የተሟላ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አስተዋውቋል፡፡
ባንኩ ለዲያስፖራው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮች የቁጠባ ሂሳብና ከውጭ ሀገር ገንዘብን በቀላሉ ለመላክ የሚያስችል የዲጂታል ባንክ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ለዲያስፖራው ማህበረሰብ በሰፊው አስተዋውቋል፡፡
በተጨማሪም ባንካችን አክሲዮን በመሸጥ ላይ የሚገኝ ሲሆን ዲያስፖራው አክሲዮን በመግዛት የባንክ ባለቤት እንዲሆን በአክብሮት ተጋብዟል፡፡
ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በኤግዚቪሽኑ መክፈቻ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት የዲያፖራው ማህበረሰብ የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮችን በመጠቀም የአገር ቤት ቆይታውን በቀለሉ እንዲያሳልፍ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
ኤግዚቪሽኑ በቀጣይ በካናዳ ቶሮንቶ እንደሚከሄድ ተገልጿል፡፡
ማን እንደ እናት!
ኤግዚቪሽኑን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማኅበር ከሮሆቦት ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ ግዮን ሆቴል ያዘጋጀው ሲሆን፣ በዚህም የአገር ውስጥ ምርትና አገልግሎቶች በሰፊው እንዲተዋወቅ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል:፡
ባንካችን በኤግዚቪሽኑ ለዲያስፖራው ምቹና የተሟላ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አስተዋውቋል፡፡
ባንኩ ለዲያስፖራው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮች የቁጠባ ሂሳብና ከውጭ ሀገር ገንዘብን በቀላሉ ለመላክ የሚያስችል የዲጂታል ባንክ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ለዲያስፖራው ማህበረሰብ በሰፊው አስተዋውቋል፡፡
በተጨማሪም ባንካችን አክሲዮን በመሸጥ ላይ የሚገኝ ሲሆን ዲያስፖራው አክሲዮን በመግዛት የባንክ ባለቤት እንዲሆን በአክብሮት ተጋብዟል፡፡
ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በኤግዚቪሽኑ መክፈቻ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት የዲያፖራው ማህበረሰብ የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮችን በመጠቀም የአገር ቤት ቆይታውን በቀለሉ እንዲያሳልፍ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
ኤግዚቪሽኑ በቀጣይ በካናዳ ቶሮንቶ እንደሚከሄድ ተገልጿል፡፡
ማን እንደ እናት!