እንኳን ለዓለም 0ቀፍ የሴቶች ቀን በሰላምና በጤና አደረስዎ!
እናት ባንክ በዓለም ዐቀፍ ደረጃ ለ114ኛጊዜ፣ በአገራችን ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሴቶችን ቀን (March 8) አስመልክቶ በአጋርነት ዐብረውት ከሚሠሩ የሕክምና ተቋማት ጋር በመተባበር፣ ለውድ ደንበኞቹ በልዩ የዋጋ ቅናሽ ለአንድ ወር የሚቆይ የሕክምና አገልግሎት ማቅርቡን ሲገልጽ ደስታ ይሰማዋል።
በመሆኑም፣ በመቅረዝ ሆስፒታል፣ በአዲስ ሕይወት ሆስፒታል፣ በዋሽንግተን የሕክምና ማዕከል እና በስዊዝ ዲያጎነስቲክስ ኢትዮጵያ ወደ ተሠኙት አጋር የሕክምና ተቋማት በመኼድ፣ ለዘላቂ ጤናዎ የቅድመ ምርመራና የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን። በ“እናት ጤና” የቁጠባ ሒሳብ ቤተ ሰብ ሲሆኑ፣ ከፍተኛ የወለድ ምጣኔና በልዩ የዋጋ ቅናሽ ጥራት ያለው ቀልጣፋ የሕክምና አገልግሎት ያገኛሉ፡፡
ማን እንደ እናት!
እናት ባንክ
እናት ባንክ በዓለም ዐቀፍ ደረጃ ለ114ኛጊዜ፣ በአገራችን ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሴቶችን ቀን (March 8) አስመልክቶ በአጋርነት ዐብረውት ከሚሠሩ የሕክምና ተቋማት ጋር በመተባበር፣ ለውድ ደንበኞቹ በልዩ የዋጋ ቅናሽ ለአንድ ወር የሚቆይ የሕክምና አገልግሎት ማቅርቡን ሲገልጽ ደስታ ይሰማዋል።
በመሆኑም፣ በመቅረዝ ሆስፒታል፣ በአዲስ ሕይወት ሆስፒታል፣ በዋሽንግተን የሕክምና ማዕከል እና በስዊዝ ዲያጎነስቲክስ ኢትዮጵያ ወደ ተሠኙት አጋር የሕክምና ተቋማት በመኼድ፣ ለዘላቂ ጤናዎ የቅድመ ምርመራና የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን። በ“እናት ጤና” የቁጠባ ሒሳብ ቤተ ሰብ ሲሆኑ፣ ከፍተኛ የወለድ ምጣኔና በልዩ የዋጋ ቅናሽ ጥራት ያለው ቀልጣፋ የሕክምና አገልግሎት ያገኛሉ፡፡
ማን እንደ እናት!
እናት ባንክ