የአውሮፓ መሪዎች ለአረብ ሀገራት የጋዛ መልሶ ግንባታ እቅድ ድጋፍ ሰጡ‼️
ግብፅ ያቀረበችውና 53 ቢሊየን ዶላር የሚያስፈልገው የጋዛ መልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሀገራት መሪዎች ባሳለፍነው ሳምንት መጽደቁ ይታወሳል።
የጋዛ መልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሀገራት ከጸደቀ በኋላ የተለያዩ የዓለም ሀገራት በእቅዱ ላይ አስተያየት እየሰጡ ይገኛሉ።
የፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኢጣሊያ እና ጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር መስሪያ ቤቶች በጋራ ባወጡት መግለጫ፤ በ53 ቢሊየን ዶለር ጋዛን መልሶ ለመገንባት ለቀረበው እቅድ ድጋፋቸውን እንደሚሰጡ አስታውቀዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1
ግብፅ ያቀረበችውና 53 ቢሊየን ዶላር የሚያስፈልገው የጋዛ መልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሀገራት መሪዎች ባሳለፍነው ሳምንት መጽደቁ ይታወሳል።
የጋዛ መልሶ ግንባታ እቅድ በአረብ ሀገራት ከጸደቀ በኋላ የተለያዩ የዓለም ሀገራት በእቅዱ ላይ አስተያየት እየሰጡ ይገኛሉ።
የፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኢጣሊያ እና ጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር መስሪያ ቤቶች በጋራ ባወጡት መግለጫ፤ በ53 ቢሊየን ዶለር ጋዛን መልሶ ለመገንባት ለቀረበው እቅድ ድጋፋቸውን እንደሚሰጡ አስታውቀዋል።
@Esat_tv1
@Esat_tv1