#UniversityOfGondar
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ወስዳችሁ ለሪሚዲያል ፕሮግራም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥር 1 እና 2/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገበ ቦታ፡-
- የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ማራኪ ግቢ፣
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች አጼ ፋሲል ግቢ።
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ወስዳችሁ ለሪሚዲያል ፕሮግራም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥር 1 እና 2/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገበ ቦታ፡-
- የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ማራኪ ግቢ፣
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች አጼ ፋሲል ግቢ።
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24