#MekelleUniversity
በ2017 ዓ.ም መቐለ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥር 30/2017 ዓ.ም እና የካቲት 1/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (አሪድ ካምፓስ) እንዲሁም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዓዲሓቂ ካምፓስ (ቢዝነስ ካምፓስ) በተገለፁት ቀናት ብቻ ሪፖርት አድርጉ ተብሏል፡፡
ለምዝገባ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24
በ2017 ዓ.ም መቐለ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ጥር 30/2017 ዓ.ም እና የካቲት 1/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (አሪድ ካምፓስ) እንዲሁም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በዓዲሓቂ ካምፓስ (ቢዝነስ ካምፓስ) በተገለፁት ቀናት ብቻ ሪፖርት አድርጉ ተብሏል፡፡
ለምዝገባ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና ትራስ ልብስ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24