‹‹የፕሪቶሪያ ስምምነት የተሳካ አፈጻጸም መንግሥት ለሰላምና ለሰብዓዊ መብት መጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ነው›› ሃና አርዓያ ሥላሴ፣ የፍትሕ ሚኒስትር
‹‹መሬት ላይ ምንም የተፈጸመ ነገር የለም››
የትግራይ ክልል
‹‹የፕሪቶሪያ ስምምነት የተሳካ አፈጻጸም የኢትዮጵያ መንግሥት ለሰላም፣ ለሰብዓዊ መብቶችና ለኢትዮጵያውያን መበልፀግ ያለውን ያልተገደበ ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፤›› ሲሉ የፍትሕ ሚኒስትሯ ሃና አርዓያ ሥላሴ ገለጹ፡፡
የፍትሕ ሚኒስትሯ ይህንን ያሉት በጄኔቫ ስዊዘርላንድ እየተካሄደ ባለው፣ እ.ኤ.አ. እስከ መጪው ሚያዝያ 4 ቀን 2025 በሚቀጥለው የሰብዓዊ መብት አፈጻጸም ግምገማ ጉባዔ ላይ ተገኝተው ንግግር ሲያደርጉ ነው፡፡
ሚኒስትሯ በንግግሯቸው በፌዴራል መንግሥትና በሕወሓት ታጣቂዎች መካከል የተካሄደውን ጦርነት እንዲቆም ያደረገው የፕሪቶሪያ ስምምነት፣ ‹‹ስኬታማ አፈጻጸሙ የኢትዮጵያ መንግሥት በአፍሪካ ቀንድና ከዚያም ያለፉ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ላለው ቁርጠኛነት ምስክር ነው፤›› ብለዋል፡፡
እ.ኤ.አ. ከ2025 እ.ኤ.አ. እስከ 2027 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ መብቶች...
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.ethiopianreporter.com/139062/