ነጋዴ ሴቶችን ለማስተሳሰር ያለመው የኮሜሳ የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል አገሮች ውስጥ የሚገኙ ነጋዴ ሴቶችን ለማስተሳሰር ያለመ የኮሜሳ የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው።
ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን 6ኛው የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስን አስመልክቶ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለጸው የኮሜሳ አባል አገሮች ነፃ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ የሚያስችሉ የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩና ይህም ውጤት እየመጣ ነው ተብሏል፡፡ የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች ፌዴሬሽን ተጠባባቂ ዳይሬክተር ወ/ሮ ስምረት ግርማ ለሪፖርተር እንደገለጹት ኮሜሳ የተቋቋመበት ዋነኛ ዓላማ በንግድ አማካይነት በአባል አገሮች መካከል ቀጣናዊ ትስስር መፍጠር በመሆኑ በዚሁ አግባብ እየሠራ ይገኛል ብለዋል፡፡ ይህንን ትስስር ለመፍጠርም በኮሜሳ የተዘጋጁ የተለያዩ ስምምነቶች ያሉ በመሆኑ በዚሁ አግባብ አባል አገሮች ይህንን ስምምነት እየተቀበሉ የሚተገብራቸው ናቸው፡፡ ይህ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/139026/
የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል አገሮች ውስጥ የሚገኙ ነጋዴ ሴቶችን ለማስተሳሰር ያለመ የኮሜሳ የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው።
ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን 6ኛው የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስን አስመልክቶ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለጸው የኮሜሳ አባል አገሮች ነፃ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ የሚያስችሉ የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩና ይህም ውጤት እየመጣ ነው ተብሏል፡፡ የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች ፌዴሬሽን ተጠባባቂ ዳይሬክተር ወ/ሮ ስምረት ግርማ ለሪፖርተር እንደገለጹት ኮሜሳ የተቋቋመበት ዋነኛ ዓላማ በንግድ አማካይነት በአባል አገሮች መካከል ቀጣናዊ ትስስር መፍጠር በመሆኑ በዚሁ አግባብ እየሠራ ይገኛል ብለዋል፡፡ ይህንን ትስስር ለመፍጠርም በኮሜሳ የተዘጋጁ የተለያዩ ስምምነቶች ያሉ በመሆኑ በዚሁ አግባብ አባል አገሮች ይህንን ስምምነት እየተቀበሉ የሚተገብራቸው ናቸው፡፡ ይህ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/139026/