ዛሬ ያበቃል!
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ #የግል አመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ ዛሬ ያበቃል፡፡
ከዚህ ቀደም በመደበኛ ፕሮግራም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ነጥብ ያላመጣችሁና ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ የግል አመልካቾች በቀሩት ሰዓታት ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡
https://register.eaes.et/Online ሊንክ ላይ በመግባት Apply Now የሚለውን ይጫኑ፤ የሚመጣላችሁን ቅፅ በጥንቃቄ በመሙላት፤ አስፈላጊ ሰነዶችን ይጫኑ፤ የምዝገባ ክፍያ በመፈጸም ምዝገባዎትን ያከናውኑ፡፡
🔔 ምዝገባው ዛሬ ጥር 20/2017 ዓ.ም 12:00 ሰዓት ያበቃል፡፡
💠JOIN and Share👇
💠Group:👇
@Ethio_Entrance_discussion
@Ethio_Entrance_discussion
💠Channel:👇
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና #በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ #የግል አመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ ዛሬ ያበቃል፡፡
ከዚህ ቀደም በመደበኛ ፕሮግራም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ነጥብ ያላመጣችሁና ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የምትፈልጉ የግል አመልካቾች በቀሩት ሰዓታት ምዝገባ ማድረግ ትችላላችሁ፡፡
https://register.eaes.et/Online ሊንክ ላይ በመግባት Apply Now የሚለውን ይጫኑ፤ የሚመጣላችሁን ቅፅ በጥንቃቄ በመሙላት፤ አስፈላጊ ሰነዶችን ይጫኑ፤ የምዝገባ ክፍያ በመፈጸም ምዝገባዎትን ያከናውኑ፡፡
🔔 ምዝገባው ዛሬ ጥር 20/2017 ዓ.ም 12:00 ሰዓት ያበቃል፡፡
💠JOIN and Share👇
💠Group:👇
@Ethio_Entrance_discussion
@Ethio_Entrance_discussion
💠Channel:👇
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education