#NGAT
ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ ይከናወናል፡፡
የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration
ከ NGAT ምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በስልክ ቁ. 0920157474 እና 0911335683 ወይም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et ወይም ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚቻል ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡
ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ ይከናወናል፡፡
የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration
ከ NGAT ምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በስልክ ቁ. 0920157474 እና 0911335683 ወይም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et ወይም ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚቻል ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡
ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹