Репост из: 🦋Official Exit
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት ብቃት ማረጋገጫ ማስፈፀሚያ ሠነድ በማዘጋጀት ገቢራዊ ሊያደርግ ነው።
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ተወካዮች፣ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት በማስፈፀሚያ ሠነዱ ላይ ውይይት አካሒደዋል።
ሠነዱ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትምህርት ሚኒስቴር እየተተገበሩ ከሚገኙ የሪፎርም ሥራዎች አንዱ መሆኑ ተገልጿል።
ሠነዱ በየደረጃው ላሉ የሥራ ኃላፊዎች፣ አሠልጣኞች እና ሠልጣኞች ወጥ የሆነ አሠራር ለመፍጠር የሚያስችል መሆኑን በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈፃሚ ኤባ ሜጄና (ዶ/ር) አስገንዝበዋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት የስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣ የቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተና (Exit Exam) እንዲሁም የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተግባራዊ በመደረግ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል።
📄
@officialexit
ትምህርት ሚኒስቴር የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት ብቃት ማረጋገጫ ማስፈፀሚያ ሠነድ በማዘጋጀት ገቢራዊ ሊያደርግ ነው።
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ተወካዮች፣ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት በማስፈፀሚያ ሠነዱ ላይ ውይይት አካሒደዋል።
ሠነዱ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በትምህርት ሚኒስቴር እየተተገበሩ ከሚገኙ የሪፎርም ሥራዎች አንዱ መሆኑ ተገልጿል።
ሠነዱ በየደረጃው ላሉ የሥራ ኃላፊዎች፣ አሠልጣኞች እና ሠልጣኞች ወጥ የሆነ አሠራር ለመፍጠር የሚያስችል መሆኑን በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈፃሚ ኤባ ሜጄና (ዶ/ር) አስገንዝበዋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት የስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣ የቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተና (Exit Exam) እንዲሁም የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት የመግቢያ ፈተና (NGAT) ተግባራዊ በመደረግ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል።
📄
@officialexit