~
ከአንድ ወጣት ጋር በፍቅር ትወድቃለች። በአንድ ጎጆ ውስጥ ለመኖር ወስነው ከቤተሰብ ጠፍታ ከጎንደር ከእሱ ጋር ወደ አዲስ አበባ ይመጣሉ። እስከዚህች ሰዓት ድረስ ሙስሊም መሆኑን አታውቅም ነበር። ቤተሰቦቹ እንደሚያካብዱና እንደማይቀበሏት ለዛም አክስቱ ጋር እንድታርፍ ሲነግራት ነበር ሙስሊም መሆኑን ያወቀችው!
ኋላ ላይ በየእምነታቸው ሊኖሩ ተስማምተው ጎጆ ተቀለሰ። ከሁለት አመታት በኋላ ግን በአንዲት እህት ( ጎረቤቷ) ሰበብ ከእስልምና ጋር ተዋወቀች! ለእስልምና ተረታችም! በተረታችበት ማግስት ግን ሕይወት መልኳ ሌላ ሆነ!
ክህደት! ህመም! ማጣት ! መገፋት........... የሕይወት መንገዷ ሆነ😥
ለእስልምና የተከፈለ መስዋትነት !......
በፅናት የመቆም ተምሳሌትነት... ብቻ ... ጌታዬ ስንት አይነት ባርያ እንዳለሁ ያየሁባት መንገደኛዬ ነች!
ከአንድ ወጣት ጋር በፍቅር ትወድቃለች። በአንድ ጎጆ ውስጥ ለመኖር ወስነው ከቤተሰብ ጠፍታ ከጎንደር ከእሱ ጋር ወደ አዲስ አበባ ይመጣሉ። እስከዚህች ሰዓት ድረስ ሙስሊም መሆኑን አታውቅም ነበር። ቤተሰቦቹ እንደሚያካብዱና እንደማይቀበሏት ለዛም አክስቱ ጋር እንድታርፍ ሲነግራት ነበር ሙስሊም መሆኑን ያወቀችው!
ኋላ ላይ በየእምነታቸው ሊኖሩ ተስማምተው ጎጆ ተቀለሰ። ከሁለት አመታት በኋላ ግን በአንዲት እህት ( ጎረቤቷ) ሰበብ ከእስልምና ጋር ተዋወቀች! ለእስልምና ተረታችም! በተረታችበት ማግስት ግን ሕይወት መልኳ ሌላ ሆነ!
ክህደት! ህመም! ማጣት ! መገፋት........... የሕይወት መንገዷ ሆነ😥
ለእስልምና የተከፈለ መስዋትነት !......
በፅናት የመቆም ተምሳሌትነት... ብቻ ... ጌታዬ ስንት አይነት ባርያ እንዳለሁ ያየሁባት መንገደኛዬ ነች!