°°°Halal Love Story🌹°°°
Written By Semira°°°
°°°Ahil & Ferah🍂
🌺 ክፍል አስራ ዘጠኝ
Ferah•••ከተናገርኩ በኋላ ቤቱ በጫጫታ የሚሰማኝ አልነበረም አቢ እና ጀሚል አሂልን እያረጋጉ ዝም አሉኝ
ስላቸው በድጋሚ ፀጥታ ሰፈነ
አልኩ በቃ እራቱ የደመቀው ከዚህ ጊዜ በኋላ ነው አሂል ግን ደስተኛ አይመስልም እንዲሁ እነሱ እየተንጫጩ አምሽተው ከለሊቱ 05:00 አካባቢ ሁሉም ሄዱ አሂል አሁንም እንደቆዘመ ነው ሁኔታውን ሳየው ተናደድኩ ጭራሽ ሳሎን የነበሩትን እቃዎች በማነሳሳት ያግዘኛል ስል እሱ ቀድሞውንም መኝታ ክፍል ተኝቷል በቤተሰቡ መሃል ልጅ አለህ ሲባል መቆዘሙ እና መሰላቸቱ ሳያንስ ገና ትቶኝ ተኝቷል ምንም አላለኝም በቃ እስከዚህ ነው ፍቅር? በቃ ከአንድ ሰው ውጪ ማስተናገድ አይችልም ቆይ እሱ ልጅ አይፈልግም? አዎ አይፈልግም ይሆናል ለዛ ነው እንዲህ በማሰላሰሌ ሲወሰውሰኝ የነበረውን ሸይጧን ያስደሰትኩት ስለመሰለኝ የተመገብንባቸውን እቃዎች እንኳን ሳላነሳ እኔም ሄጄ ተኛሁ ጀርባ ለጀርባ እንደተኛን ጎህ እየቀደደ ፈጅር አዛን አለ ሰዓቱን ጠብቄ ተነሳሁ እና ቀሰቀስኩት
እሺም እምቢም ሳይለኝ ተነስቶ ወደ ሻወር ክፍል ገባ ግራ ገባኝ ቆይ ምን ነካው? ጀለቢያውን አውጥቼ ጠበቅኩት ቢያንስ ጀለቢያውን ሲቀበለኝ ያናግረኛል ብዬ ነበር ነገር ግን ፀጥ እንዳለ ተቀብሎኝ ለብሶ ወጣ በቃ ቅር ቅር እያለኝ ፈጅርን ሰገድኩ እና ቁርስ ለመስራት ወደ ታች ወረድኩ እሱን እየሰራሁ የማታዎቹን እቃዎች ማነሳሳት ጀመርኩ በጣም ደክሞኝ ነበር እንደተለመደው ሰዓቱን ጠብቆ መጣ ቁርስ በላን ድጋሚ የስራ ልብሱን መተኮስ ጀመርኩ ስጨርስ አዘጋጀሁለት ለብሶ ሄደ ቻው ብዬ ተሰናብቼው ጥቂት ጋደም አልኩ ግን የምን እረፍት? ከየት ሊመጣ ስራ ስፈታ ከተኛሁበት ተነስቼ የቁም ሳጥኑን ልብሶች ማመነቃቀር እና ዳግም ማስተካከል ጀመርኩ በዚህ መሃል አንድ የታሸገ ወረቀት ወደቀ ምንም ትኩረት አልሰጠሁትም
ማስተካከሉን ተያያዝኩት በዚህ መሃል ኑር ዛሬ ትምህርት ስላልነበራት እኔ ጋር መጥታ ማሳልፍ ትችል እንደሆነ ደውላ ጠየቀችኝ እንደምትችል ነገርኳት እና የታሸገውን ወረቀት ወዳገኘሁበት ቦታ ለመመለስ ወስኜ እንዳለ ከፍተሽ እይው የሚል ነገር በከባዱ ወተወተኝ እኔም ቀስ ብዬ ከፈትኩት በመጀመሪያ አሂል ኢብኑ ዘይድ ኢብኑል ዚርዋ የሚል ረጅም ስም አለ የአሂል ስም ከነአያቱ ማለት ነው ቀጥሎ የሆነ በx-ray ፎቶ የተነሳ ነገር ነው የትኛው የሰውነት ክፍል እንደሆነ አልገባኝም ግን ከውስጣዊ የሰውነት ክፍል ውስጥ የአንዱ ነው ድንገት የሆነ ችላ ያልኩት ንግግር ትዝ አለኝ "ብንጋባ በራሱ በሃያት ለመቆየት ከሁለት አመት የዘለለ ጊዜ የለኝም" ምን ለማለት ፈልጎ ይሁን እንደዛ ያለኝ? ህመሙንስ እስከአሁን ለምን አልነገረኝም? እኔስ ምን አስቤ ነው እስከ አሁን ያልጠየቅኩት?
ወረቀቱን እንደያዝኩ ወደ ድርጅቱ መገስገስ ጀመርኩ ለኑር ደውዬ እንዳትመጣ ነገርኳት እና ወደ ቀድሞው ጉዞዬ ቀጠልኩ ስንት ሰዓት እንደደረስኩ አላህ ይወቅ ብቻ መድረሴን አስታውሳለሁ ወደ አሂል ቢሮ ገባሁ አልነበረም ፀሐፊውን ስጠይቀው
>
ከሁለቱ ቃላት ውጪ በደንብ አልሰማሁትም ነበር ወደ ስብሰባው ስሄድ ከእንግዶቹ ጋር ጨርሰው የስንብት እየተጨባበጠ ነበር እነሱን ሸኝቶ ሲዞር ተገናኘን እንዳላየኝ ሆኖ ወደ ቢሮው ሄደ ተከተልኩት ቢሮው ከገባ በኋላ
አለኝ "እውነት ይህ አሂል ነው?"
ተኮሳትሮ ተመለከተኝ ጥቂት ለማሰብ በሚመስል ዝም ካለኝ በኋላ
አልኩት ወረቀቱን እያወጣሁ ወዳለሁበት ተጠግቶ ነጠቀኝ እና ወረቀቱን ቀዳዶ ወደ ትናንት የወረቀት አካላት ቀየረው ደነገጥኩ
አልኩት ግራ እየገባኝ
"ምን እያለ ነው? እንዴ! ምንድነው የሚለው? ስራ አናዶት ይሁን? በቃ ልሂድ እውነትም የምንኖረው ለመቀበር ነው"
አልኩት እና ከት ብዬ ሳቅኩ የሚስቅ መስሎኝ ፀጥ አለ እንዴት እንዳፈርኩ ስቅቅ ነው ያልኩት እና ፈገግ እያልኩ
አለኝ ከቢሮው በሩን ከፍቼ እየወጣሁ በድጋሚ "ቻው" አልኩት የምጠብቀው ትንሽ አውርተን ትሄጃለሽ ፣ ትንሽ ቆዪ ፣ አትሂጂ የሚሉ ቃላትን ነው
ስለው ባለበት ሳይንቀሳቀስ
አለኝ ምን እንደምጠብቅ ታውቃላችሁ? ከአሁን አሁን መጥቶ እንደተለመደው ግንባሬን ይስመኛል ግን የለም እሱን ከተለየሁ በኋላ ብቻዬን "ቻው"-"ቻው" እያልኩ ወደ መኪናዬ ገባሁ የአሂል ፀባይ ፍፁም የማላውቀው እና የማልረዳው ሆኗል ራሴን ብዙ ጊዜ ከግጭት ለማራቅ እየሞከርኩ ቢሆንም የአሂል ነገር ግን ከቀን ወደ ቀን እየተለወጠ መጥቷል
ραят// 20 ka 50 like buhala ይቀጥላል •••🫶🫵🫰
❥❥нαйιƒღღ🫶
Written By Semira°°°
°°°Ahil & Ferah🍂
🌺 ክፍል አስራ ዘጠኝ
Ferah•••ከተናገርኩ በኋላ ቤቱ በጫጫታ የሚሰማኝ አልነበረም አቢ እና ጀሚል አሂልን እያረጋጉ ዝም አሉኝ
ስላቸው በድጋሚ ፀጥታ ሰፈነ
አልኩ በቃ እራቱ የደመቀው ከዚህ ጊዜ በኋላ ነው አሂል ግን ደስተኛ አይመስልም እንዲሁ እነሱ እየተንጫጩ አምሽተው ከለሊቱ 05:00 አካባቢ ሁሉም ሄዱ አሂል አሁንም እንደቆዘመ ነው ሁኔታውን ሳየው ተናደድኩ ጭራሽ ሳሎን የነበሩትን እቃዎች በማነሳሳት ያግዘኛል ስል እሱ ቀድሞውንም መኝታ ክፍል ተኝቷል በቤተሰቡ መሃል ልጅ አለህ ሲባል መቆዘሙ እና መሰላቸቱ ሳያንስ ገና ትቶኝ ተኝቷል ምንም አላለኝም በቃ እስከዚህ ነው ፍቅር? በቃ ከአንድ ሰው ውጪ ማስተናገድ አይችልም ቆይ እሱ ልጅ አይፈልግም? አዎ አይፈልግም ይሆናል ለዛ ነው እንዲህ በማሰላሰሌ ሲወሰውሰኝ የነበረውን ሸይጧን ያስደሰትኩት ስለመሰለኝ የተመገብንባቸውን እቃዎች እንኳን ሳላነሳ እኔም ሄጄ ተኛሁ ጀርባ ለጀርባ እንደተኛን ጎህ እየቀደደ ፈጅር አዛን አለ ሰዓቱን ጠብቄ ተነሳሁ እና ቀሰቀስኩት
እሺም እምቢም ሳይለኝ ተነስቶ ወደ ሻወር ክፍል ገባ ግራ ገባኝ ቆይ ምን ነካው? ጀለቢያውን አውጥቼ ጠበቅኩት ቢያንስ ጀለቢያውን ሲቀበለኝ ያናግረኛል ብዬ ነበር ነገር ግን ፀጥ እንዳለ ተቀብሎኝ ለብሶ ወጣ በቃ ቅር ቅር እያለኝ ፈጅርን ሰገድኩ እና ቁርስ ለመስራት ወደ ታች ወረድኩ እሱን እየሰራሁ የማታዎቹን እቃዎች ማነሳሳት ጀመርኩ በጣም ደክሞኝ ነበር እንደተለመደው ሰዓቱን ጠብቆ መጣ ቁርስ በላን ድጋሚ የስራ ልብሱን መተኮስ ጀመርኩ ስጨርስ አዘጋጀሁለት ለብሶ ሄደ ቻው ብዬ ተሰናብቼው ጥቂት ጋደም አልኩ ግን የምን እረፍት? ከየት ሊመጣ ስራ ስፈታ ከተኛሁበት ተነስቼ የቁም ሳጥኑን ልብሶች ማመነቃቀር እና ዳግም ማስተካከል ጀመርኩ በዚህ መሃል አንድ የታሸገ ወረቀት ወደቀ ምንም ትኩረት አልሰጠሁትም
ማስተካከሉን ተያያዝኩት በዚህ መሃል ኑር ዛሬ ትምህርት ስላልነበራት እኔ ጋር መጥታ ማሳልፍ ትችል እንደሆነ ደውላ ጠየቀችኝ እንደምትችል ነገርኳት እና የታሸገውን ወረቀት ወዳገኘሁበት ቦታ ለመመለስ ወስኜ እንዳለ ከፍተሽ እይው የሚል ነገር በከባዱ ወተወተኝ እኔም ቀስ ብዬ ከፈትኩት በመጀመሪያ አሂል ኢብኑ ዘይድ ኢብኑል ዚርዋ የሚል ረጅም ስም አለ የአሂል ስም ከነአያቱ ማለት ነው ቀጥሎ የሆነ በx-ray ፎቶ የተነሳ ነገር ነው የትኛው የሰውነት ክፍል እንደሆነ አልገባኝም ግን ከውስጣዊ የሰውነት ክፍል ውስጥ የአንዱ ነው ድንገት የሆነ ችላ ያልኩት ንግግር ትዝ አለኝ "ብንጋባ በራሱ በሃያት ለመቆየት ከሁለት አመት የዘለለ ጊዜ የለኝም" ምን ለማለት ፈልጎ ይሁን እንደዛ ያለኝ? ህመሙንስ እስከአሁን ለምን አልነገረኝም? እኔስ ምን አስቤ ነው እስከ አሁን ያልጠየቅኩት?
ወረቀቱን እንደያዝኩ ወደ ድርጅቱ መገስገስ ጀመርኩ ለኑር ደውዬ እንዳትመጣ ነገርኳት እና ወደ ቀድሞው ጉዞዬ ቀጠልኩ ስንት ሰዓት እንደደረስኩ አላህ ይወቅ ብቻ መድረሴን አስታውሳለሁ ወደ አሂል ቢሮ ገባሁ አልነበረም ፀሐፊውን ስጠይቀው
>
ከሁለቱ ቃላት ውጪ በደንብ አልሰማሁትም ነበር ወደ ስብሰባው ስሄድ ከእንግዶቹ ጋር ጨርሰው የስንብት እየተጨባበጠ ነበር እነሱን ሸኝቶ ሲዞር ተገናኘን እንዳላየኝ ሆኖ ወደ ቢሮው ሄደ ተከተልኩት ቢሮው ከገባ በኋላ
አለኝ "እውነት ይህ አሂል ነው?"
ተኮሳትሮ ተመለከተኝ ጥቂት ለማሰብ በሚመስል ዝም ካለኝ በኋላ
አልኩት ወረቀቱን እያወጣሁ ወዳለሁበት ተጠግቶ ነጠቀኝ እና ወረቀቱን ቀዳዶ ወደ ትናንት የወረቀት አካላት ቀየረው ደነገጥኩ
አልኩት ግራ እየገባኝ
"ምን እያለ ነው? እንዴ! ምንድነው የሚለው? ስራ አናዶት ይሁን? በቃ ልሂድ እውነትም የምንኖረው ለመቀበር ነው"
አልኩት እና ከት ብዬ ሳቅኩ የሚስቅ መስሎኝ ፀጥ አለ እንዴት እንዳፈርኩ ስቅቅ ነው ያልኩት እና ፈገግ እያልኩ
አለኝ ከቢሮው በሩን ከፍቼ እየወጣሁ በድጋሚ "ቻው" አልኩት የምጠብቀው ትንሽ አውርተን ትሄጃለሽ ፣ ትንሽ ቆዪ ፣ አትሂጂ የሚሉ ቃላትን ነው
ስለው ባለበት ሳይንቀሳቀስ
አለኝ ምን እንደምጠብቅ ታውቃላችሁ? ከአሁን አሁን መጥቶ እንደተለመደው ግንባሬን ይስመኛል ግን የለም እሱን ከተለየሁ በኋላ ብቻዬን "ቻው"-"ቻው" እያልኩ ወደ መኪናዬ ገባሁ የአሂል ፀባይ ፍፁም የማላውቀው እና የማልረዳው ሆኗል ራሴን ብዙ ጊዜ ከግጭት ለማራቅ እየሞከርኩ ቢሆንም የአሂል ነገር ግን ከቀን ወደ ቀን እየተለወጠ መጥቷል
ραят// 20 ka 50 like buhala ይቀጥላል •••🫶🫵🫰
❥❥нαйιƒღღ🫶