Репост из: [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
✍ ዱዳ ሸይጧን እና ተናጋሪ ሸይጧን?!
قال شيخ الإسلام ابن تيمية "…سكت وكتم الحق والساكت عن الحق شيطان أخرس" اهـ مجموع الفتاوى
ኢብኑ ተየሚያ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፦
"… ዝም አለ። ሀቅንም ደበቀ። ሀቅን ከመናገር የለገመ ዱዳ ሸይጧን ነው።"
وقال العلامة ابن القيم "وأي دين وأي خير فيمن يرى محارم الله تنتهك وحدوده تضاع ودينه يترك! وسنة رسول الله صلى الله عليه وسلم يرغب عنها وهو بارد القلب ساكت اللسان شيطان أخرس كما أن من تكلم بالباطل شيطان ناطق" اهـ إعلام الموقعين
ኢብኑል ቀዪም አላህ ይዘንላቸው እንዲህ ብለዋል፦
"ምን አይነት ዲን ነው?! ምን አይነት ጥሩነት ነው?! የአላህ ክልክሎች ሲደፈሩ፣ ድንበሮቹ ሲበላሹ፣ ዲኑ ወደ ሃሊት ሲተው፣ የመልእክተኛው (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሱና ሰዎች ችላ እያስባሏት፣ እያየ ልቡ ቀዝቃዛ (የማይናደድ)፣ ምላሱ ዝም ያለ (መጥፎን የማይቃወም)፣ ዱዳ ሸይጧን (ሀቅን የሚደብቅ) ይሆናል። ባጢልን የሚያስተምርም ተናጋሪ ሸይጧን እንደሆነው ሁላ።"
ስለዚህ ወንድሜ በዚህ ዘመን የሰው ሰይጣኖች በዝተዋል። ዝም የሚሉት ሰይጣናት ስራቸውን በዝምታ ነው የሚሰሩት። መጥፎ ሲሰራ አይተው አይቃወሙም። ከጥሩ ነገር ወደኋላ ሲባል አይተው አይናገሩም። ወደ ተውሒድ እና ወደ ሱና አይጣሩም።
ተናጋሪ የሰው ሰይጣናት ደግሞ አጭበርባሪዎቹ ናቸው። በዲን የሚነግዱ። የቁርአንን እና የሀዲስ መልእክት የሚያንሻፍፉ እና በሰዎች መካከል ብዥታን የሚነዙ።
t.me/abuzekeryamuhamed
قال شيخ الإسلام ابن تيمية "…سكت وكتم الحق والساكت عن الحق شيطان أخرس" اهـ مجموع الفتاوى
ኢብኑ ተየሚያ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፦
"… ዝም አለ። ሀቅንም ደበቀ። ሀቅን ከመናገር የለገመ ዱዳ ሸይጧን ነው።"
وقال العلامة ابن القيم "وأي دين وأي خير فيمن يرى محارم الله تنتهك وحدوده تضاع ودينه يترك! وسنة رسول الله صلى الله عليه وسلم يرغب عنها وهو بارد القلب ساكت اللسان شيطان أخرس كما أن من تكلم بالباطل شيطان ناطق" اهـ إعلام الموقعين
ኢብኑል ቀዪም አላህ ይዘንላቸው እንዲህ ብለዋል፦
"ምን አይነት ዲን ነው?! ምን አይነት ጥሩነት ነው?! የአላህ ክልክሎች ሲደፈሩ፣ ድንበሮቹ ሲበላሹ፣ ዲኑ ወደ ሃሊት ሲተው፣ የመልእክተኛው (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሱና ሰዎች ችላ እያስባሏት፣ እያየ ልቡ ቀዝቃዛ (የማይናደድ)፣ ምላሱ ዝም ያለ (መጥፎን የማይቃወም)፣ ዱዳ ሸይጧን (ሀቅን የሚደብቅ) ይሆናል። ባጢልን የሚያስተምርም ተናጋሪ ሸይጧን እንደሆነው ሁላ።"
ስለዚህ ወንድሜ በዚህ ዘመን የሰው ሰይጣኖች በዝተዋል። ዝም የሚሉት ሰይጣናት ስራቸውን በዝምታ ነው የሚሰሩት። መጥፎ ሲሰራ አይተው አይቃወሙም። ከጥሩ ነገር ወደኋላ ሲባል አይተው አይናገሩም። ወደ ተውሒድ እና ወደ ሱና አይጣሩም።
ተናጋሪ የሰው ሰይጣናት ደግሞ አጭበርባሪዎቹ ናቸው። በዲን የሚነግዱ። የቁርአንን እና የሀዲስ መልእክት የሚያንሻፍፉ እና በሰዎች መካከል ብዥታን የሚነዙ።
t.me/abuzekeryamuhamed