Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
አዲስ ቅርንጫፍ መክፈትን ስለማሳወቅ
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት 328ኛ ቅርንጫፉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልል ወልቂጤ ከተማ ፤ ወልቂጤ ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት 328ኛ ቅርንጫፉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልል ወልቂጤ ከተማ ፤ ወልቂጤ ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening