🌹8 የተባረከ ሰዉ ርስት፤መዝሙር 127፡2-5 እና ዘዳግም 33፡24🌹🌹
1.እግዚአብሄር ጣፋጭ እንቅልፍን ይሰጠዋል፤ መዝ 127፡2
2.የመከራ እንጀራ አይበላም፤ መዝ 127፡2
3.ምርጥ ስጦታን ያገኛል፤ መዝ 127፡3
4.ከሌሎች ልጆች ይልቅ የተበረከ ልጅን ያገኛል፤ ዘዳ 33፡24
5.ተወዳጅ ልጅን ያገኛል፤ ዘዳ 33፡24
6.የሆዱ ፍሬ የተባረከ መሆኑ፤ መዝ 127፡3
7.የጎልማሳነት ልጆቹ በሀያል እጅ እንዳሉ ፍላፆች መሆናቸዉ፤ መዝ 127፡4
8.ጠላቶቹን በአደባባይ በሚናገርበት ጊዜ አለማፈሩ፤ መዝ 127፡5
1.እግዚአብሄር ጣፋጭ እንቅልፍን ይሰጠዋል፤ መዝ 127፡2
2.የመከራ እንጀራ አይበላም፤ መዝ 127፡2
3.ምርጥ ስጦታን ያገኛል፤ መዝ 127፡3
4.ከሌሎች ልጆች ይልቅ የተበረከ ልጅን ያገኛል፤ ዘዳ 33፡24
5.ተወዳጅ ልጅን ያገኛል፤ ዘዳ 33፡24
6.የሆዱ ፍሬ የተባረከ መሆኑ፤ መዝ 127፡3
7.የጎልማሳነት ልጆቹ በሀያል እጅ እንዳሉ ፍላፆች መሆናቸዉ፤ መዝ 127፡4
8.ጠላቶቹን በአደባባይ በሚናገርበት ጊዜ አለማፈሩ፤ መዝ 127፡5