👜በዘዳግም 11፡10-12 መሠረት ልባርካችሁ አሜን ብላችሁ ተቀበሉ!!!👜
🌻በዚህ 2024 ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ የአምላካችሁ የእግዚአብሔር ዓይን ሁልጊዜ በእናንተና በእናንተ በሆነ ነገር ሁሉ ላይ ይሁን!!!
🌻በተጨማሪም በአምላካችሁ በእግዚአብሄር የሚትጎበኙበት ዓመት ይሁንላችሁ!!!
10 ፤ ትወርሳት ዘንድ የምትገባባት ምድር፥ በአትክልት ስፍራ እንደሚዘሩ ዘርህን እንደዘራህባት፥ በእግርህም እንዳጠጣሃት፥ እንደ ወጣህባት እንደ ግብፅ ምድር አይደለችም።
11 ፤ ነገር ግን ትወርሱአት ዘንድ ተሻግራችሁ የምትገቡባት ምድር ኮረብታና ሸለቆ ያለባት አገር ናት፤ በሰማይ ዝናብ ውኃ ትረካለች።
12 ፤ አምላክህ እግዚአብሔር የሚጐበኛት አገር ናት፤ ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ የአምላክህ የእግዚአብሔር ዓይን ሁልጊዜ በእርስዋ ላይ ነው። ዘዳ 11፡10-12
🌻በዚህ 2024 ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ የአምላካችሁ የእግዚአብሔር ዓይን ሁልጊዜ በእናንተና በእናንተ በሆነ ነገር ሁሉ ላይ ይሁን!!!
🌻በተጨማሪም በአምላካችሁ በእግዚአብሄር የሚትጎበኙበት ዓመት ይሁንላችሁ!!!
10 ፤ ትወርሳት ዘንድ የምትገባባት ምድር፥ በአትክልት ስፍራ እንደሚዘሩ ዘርህን እንደዘራህባት፥ በእግርህም እንዳጠጣሃት፥ እንደ ወጣህባት እንደ ግብፅ ምድር አይደለችም።
11 ፤ ነገር ግን ትወርሱአት ዘንድ ተሻግራችሁ የምትገቡባት ምድር ኮረብታና ሸለቆ ያለባት አገር ናት፤ በሰማይ ዝናብ ውኃ ትረካለች።
12 ፤ አምላክህ እግዚአብሔር የሚጐበኛት አገር ናት፤ ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ የአምላክህ የእግዚአብሔር ዓይን ሁልጊዜ በእርስዋ ላይ ነው። ዘዳ 11፡10-12