አንድ ልጁ ታስሮበት ብቻዉን የቀረ ገበሬ እስር ቤት ላለ ልጁ እንዲህ ሲል ፃፈ፦
“ዉድ ልጄ
ይኸዉልህ አንተ በመታሰርህ ምክንያት በዚህ አመት እርሻ ቦታዉ ላይ ድንች ሳልዘራ ጊዜዉ ሊያልፍብኝ ነዉ፤ እኔ እንደሆንኩ ከእንግዲህ ደክሜያለሁ፤ምነዉ በኖርክልኝ ኖሮ" አፍቃሪ አባትህ፡፡
ከሳምንት በኋላ ገበሬዉ መልስ መጣለት፤ ምላሹም “አባባ፤ የድንቹን መደብ እንዳትቆፍር፤ ሰወቹን → የቀበርኳቸዉ እዚያ ነዉ:: ያንተዉ ልጅህ" ይላል፡፡
በሚቀጥለዉ ንጋት ላይ የፖሊስ መዓት መጥቶ የድንቹ ማሳ ላይፈሰሰ፤ የተቀበሩትን አስክሬኖች ለመፈለግ ሲቆፍሩ ቢዉሉም ምንም ሊያገኙ አልቻሉም ። ስለዚህ ገበሬዉን ይቀርታ ጠይቀዉ ሄዱ፡፡ ወዲያዉ ልጁ ለአባቱ እንዲህ የሚል ሌላ ደብዳቤ ፃፈ
አባቴ፤ አሁን ድንችህን መዝራት ትችላህ፤ ካለሁበት ችግር አንፃር ላደርግልህ የምችለዉ ነገር ቢኖር ይሄ ብቻ ነዉ
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔
“ዉድ ልጄ
ይኸዉልህ አንተ በመታሰርህ ምክንያት በዚህ አመት እርሻ ቦታዉ ላይ ድንች ሳልዘራ ጊዜዉ ሊያልፍብኝ ነዉ፤ እኔ እንደሆንኩ ከእንግዲህ ደክሜያለሁ፤ምነዉ በኖርክልኝ ኖሮ" አፍቃሪ አባትህ፡፡
ከሳምንት በኋላ ገበሬዉ መልስ መጣለት፤ ምላሹም “አባባ፤ የድንቹን መደብ እንዳትቆፍር፤ ሰወቹን → የቀበርኳቸዉ እዚያ ነዉ:: ያንተዉ ልጅህ" ይላል፡፡
በሚቀጥለዉ ንጋት ላይ የፖሊስ መዓት መጥቶ የድንቹ ማሳ ላይፈሰሰ፤ የተቀበሩትን አስክሬኖች ለመፈለግ ሲቆፍሩ ቢዉሉም ምንም ሊያገኙ አልቻሉም ። ስለዚህ ገበሬዉን ይቀርታ ጠይቀዉ ሄዱ፡፡ ወዲያዉ ልጁ ለአባቱ እንዲህ የሚል ሌላ ደብዳቤ ፃፈ
አባቴ፤ አሁን ድንችህን መዝራት ትችላህ፤ ካለሁበት ችግር አንፃር ላደርግልህ የምችለዉ ነገር ቢኖር ይሄ ብቻ ነዉ
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔