የጦራና አካባቢዋ ተወላጅ የሆኑ አዲስ አባባ ያሉ ሙመይዐዎች ዛሬ ሐሙስ ቀን የሰሩትን ድራማ ሰበር ዜና ብለው ለቀውት ነበር የሚያዋርድ እነ አክሳሪ መሆኑ ገባቸው መሰለኝ መልሰው ድሌት አድርገውታል ።
እኔም ስለማታለላቸውና ውሸታቸው መልስ እየፃፍኩ ነበር እነሱ ሹብሃቸውንና ውሸታቸውን ድሌት ስላደረጉት የኔውንም መልስ ጥቅም ስለሌለው ሼር አላደርገውም
እኔም ስለማታለላቸውና ውሸታቸው መልስ እየፃፍኩ ነበር እነሱ ሹብሃቸውንና ውሸታቸውን ድሌት ስላደረጉት የኔውንም መልስ ጥቅም ስለሌለው ሼር አላደርገውም