ጉምሩክ ኮሚሽን የተሻለ የሕግ ተገዥነት ካላቸው አስመጪዎች እና የጉምሩክ አስተላላፊዎች ጋር መከረ
የካቲት 20/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
ጉምሩክ ኮሚሽን ከሰማንያ በመቶ በላይ ከሆኑ እና የተሻለ የሕግ ተገዥነት ካላቸው አስመጪዎች እና የጉምሩክ አስተላላፊዎች ጋር የካቲት 20/2017 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል ውይይት አካሂዷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ ፡- https://shorturl.at/NjYiL
የካቲት 20/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)
ጉምሩክ ኮሚሽን ከሰማንያ በመቶ በላይ ከሆኑ እና የተሻለ የሕግ ተገዥነት ካላቸው አስመጪዎች እና የጉምሩክ አስተላላፊዎች ጋር የካቲት 20/2017 ዓ.ም በካፒታል ሆቴል ውይይት አካሂዷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ ፡- https://shorturl.at/NjYiL