ፃፍ ቢባል ሰው ሁሉ ደራሲ እኮ ነው።
**
የሆነ ሰው፣ የሆነ ሰው የፃፈለትን ልኮልኝ። እስቲ እንዴት አያችሁት ....
***
ዛሬ ማለት ነው የሚያምር መነፈሻ ውስጥ ቸቀምጠን ጉልበትህ ላይ ትኝት ብዬ እስኪ ደስ ያለሽን አንድ አያ ቅሪልኝ ብለከኝ ያ-አዩሀለዚነ አመኑ እስተዒኑ ቢሶብሪ ወሶላህ ኢነሏሀ መዓ ሷቢሪን የሚለውን ሳነብ ....
እኔም በተራየ አንተም ቅራልኝ ስልህ ሳቢቁ ኢላ መግፊረቲን ሚረበኩም ወጀነቲን አርዱሃ ከአርዲ ሰማኢ ወል አርድ የሚለውን ስታነብ በደስታ ስፍከነከን በሀይ ይሁን በህልም ተደናብሬ ተነሳሁ ይሄው ከነጋ ጆሮዬ ላይ ድምጽህ እያቃጨለ ግማሽ ሰራየን አጠናቀቅኩ። ኢትዮ መምጣት ናፈቅኩ በርሬ ሌምጣ እንዴ ...
**
የሆነ ሰው፣ የሆነ ሰው የፃፈለትን ልኮልኝ። እስቲ እንዴት አያችሁት ....
***
ዛሬ ማለት ነው የሚያምር መነፈሻ ውስጥ ቸቀምጠን ጉልበትህ ላይ ትኝት ብዬ እስኪ ደስ ያለሽን አንድ አያ ቅሪልኝ ብለከኝ ያ-አዩሀለዚነ አመኑ እስተዒኑ ቢሶብሪ ወሶላህ ኢነሏሀ መዓ ሷቢሪን የሚለውን ሳነብ ....
እኔም በተራየ አንተም ቅራልኝ ስልህ ሳቢቁ ኢላ መግፊረቲን ሚረበኩም ወጀነቲን አርዱሃ ከአርዲ ሰማኢ ወል አርድ የሚለውን ስታነብ በደስታ ስፍከነከን በሀይ ይሁን በህልም ተደናብሬ ተነሳሁ ይሄው ከነጋ ጆሮዬ ላይ ድምጽህ እያቃጨለ ግማሽ ሰራየን አጠናቀቅኩ። ኢትዮ መምጣት ናፈቅኩ በርሬ ሌምጣ እንዴ ...