🔥#ብልፅግና ቡድን የበተናቸው መረጃ እና ደህንነቶች በቁጥጥር ስር ዋሉ‼️
ማቻከል ወረዳ አማኑኤል ከተማ ብልጽግና የበተናቸው 3 መረጃ የሚመርጁ ሆድ አደሮች ተይዘዋል ፣ለእያንዳንዳቸው 90,400 ብር ተከፍሏቸዋል።
ከጎጃም ከተለያዩ ቦታዎች በአፈሳ ተሰብስበው ጎንደር ተወስደው የሰለጠኑ 2,900 ሰላይ ባንዳወች ተበትነው ፋኖን እና የተለያዩ የነቁ አማራዎችን በመጠቆም እያስገደሉ ነው።
እነዚህ ሆድ አደር ግለሰቦች በአስቸኳይ በፍቃዳቸው እጃቸውን ለፋኖ እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። ሁሉም ፋኖ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የማቻከል የበላይ ዘለቀ ብርጌድ አሳስቧል ።
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
04/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
ማቻከል ወረዳ አማኑኤል ከተማ ብልጽግና የበተናቸው 3 መረጃ የሚመርጁ ሆድ አደሮች ተይዘዋል ፣ለእያንዳንዳቸው 90,400 ብር ተከፍሏቸዋል።
ከጎጃም ከተለያዩ ቦታዎች በአፈሳ ተሰብስበው ጎንደር ተወስደው የሰለጠኑ 2,900 ሰላይ ባንዳወች ተበትነው ፋኖን እና የተለያዩ የነቁ አማራዎችን በመጠቆም እያስገደሉ ነው።
እነዚህ ሆድ አደር ግለሰቦች በአስቸኳይ በፍቃዳቸው እጃቸውን ለፋኖ እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። ሁሉም ፋኖ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የማቻከል የበላይ ዘለቀ ብርጌድ አሳስቧል ።
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
04/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra