🔥''ዘመቻ ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወርቅ/ካይሮ''‼️
እነማይ ወረዳ
የካቲት 04/2017/ዓም
፨ የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው ስመ ገናነው #አባ ኮስትር ብርጌድ የካቲት 04/2017/ዓም ዘመቻ ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወርቅ/ካይሮ በሚል በቢቸና ከተማና በእነማይ ወረዳ ማህበረ ብርሀን ቀበሌ፣ወይራ ቀበሌ እንዲሁም በእናረጅ እናውጋ ወረዳ ጠባሚት ቀበሌ ከባድ ውጊያ በማድረግ ድል በድል ሆኖል።
፨ የአርበኛው በላይ ዘለቀን የጦር ስም የያዘው አባ ኮስትር ብርጌድ በዛሬው እለት የካቲት 04/2017/ዓም የወንድማችን ፋኖ ሀምሳ አለቃ #ሀይማኖት አፍወርቅ የትውልድ ቦታ ውቢቷ ቢቸና ከተማን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር በቢቸና ከተማ አስተዳደር ቢሮ፣ፖሊስ ጣቢያ ቢሮ፣ሚኒሻና አድማ ብተና ይጠቀምበት የነበር ካንፕ ላይ ባደረገው እልህ አስጨራሽ ውጊያ ከብርጌዱ ሻለቆች የተሰባሰበ ጥምር ሀይል፣የአባ ኮስትር ብርጌዱ ልዮ ኮማንዶ፣የብርጌዱ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል እንዲሁም 2ኛ ሻለቃ በጋራ በመሆን በቢቸና ከተማ በርካታ የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊት እና ዘራፌ ሀይል ደምስሰዋል።
፨ አባ ኮስት ብርጌድ #ዘመቻ ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወርቅ/ካይሮ በሚል ባደረገው ውጊያ በቢቸና ከተማ ከተደመሰሱት ከአገዛዙ ቅጥርኛ የሚሻ አባላት የተረፉ #ባንዳ ባየ ለወየሁ እና #ባንዳ ለወየ ሰይድ የሚባሉ 2(ሁለት) የሚኒሻ አባላት ተማረከዋል ።
፨ አባ ኮስትር ብርጌድ በዛሬው እለት በአካሄደው ውጊያ በእነማይ ወረዳ ማህበረብርሀን ቀበሌ መሽጎ በሚገኜውን ሰው በላ ዘራፌ ሰራዊትን 1ኛ ጠቅል ሻለቃ በሁለት አቅጣጫ ስትገርፈው አድራለች።በእነማይ ወረዳ ወይራ ቀበሌ መሽጎ በሚገኜውን የብርሀኑ ጁላ ሰራዊትን 3ኛ ሻለቃ እና 5ኛ ኢንጅነር ተሾመ ሻለቃ ጠላትን ሲወቁት አርፍደዋል።በእናረጅ እናውጋ ወረዳ ጠባሚት ቀበሌ 4ኛ ሻለቃ ጠላትን ስታራግፈው አርፍዳለች።
፨ በሌላ የውጊያ መረጃ የካቲት 04/2017/ዓም የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው ሶማ ብርጌድ አባ ኮስትር ብርጌድ እያካሄደ በነበርው ውጊያ ተጨማሪ የጠላት ሀይል ከደብረወርቅ ከተማ እንዳይሄድ በማድርግ በእናርጅ እናውጋ ወረዳ ተንጉማ ወፍና ቀበሌ ለይ ውጊያ አካሂዶል።ሶማ ብርጌድ በእናርጅ እናውጋ ወረዳ አጋምና የመጀመረያ ትምህርት ቤት የአገዛዙን የካቢኒ ቤተሰብና የአገዛዙ ቅጥርኛ የሚኒሻ እና ፖሊስ አባላት ቤተሰብ በመማር ማስተማር ላይ የነበሩ እንዲበተኑ አድርጓል።
፨ ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው ዛንበራ ብርጌድ በደጀን ወረዳ ወረቅአምባ፣የናኛት እና ቆል ቀበሌ ውጊያዎችን ሲያካሂድ አርፍዶል።ዛንበራ ብርጌድ ባደረገው ውጊያ 10(አስር) የብርሀኑ ጁላ አራጅ ዘራፌ ሰራዊት የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊት እስከወዳኜው ሸኝቷል።በዚህ ውጊያ 8(ስምንት)የአገዛዙ አራጅ ዘራፌ ቅጥረኛ ሰራዊት ከባድና ቀላል ቁስለኛ ሆነዋል።
፨ ዛንበራ ብርጌድ በደጀን ወረዳ ፀደን አማሪት ቀበሌ ከሳምንታት በፌት ባደረገው ውጊያ ከባድ ቁሰለኛ ከነበሩት የአገዛዙ ቅጥረኛ የሚኒሻ አባላት በዛሬው እለት የካቲት 04/2017/ዓም መሞታቸው ተረጋግጦል።
፨ ዛንበራ ብርጌድ ከሚያስተዳድረው ደጀን ወረዳ ኩራር ቀበሌ አካባቢ የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊት አባል የነበር 1(አንድ) ሚኒሻ ገደል ላይ ገብቶ መቶ መገኜቱ ተረጋግጦል።
፨ የምንወድህ ወንድማችን ጓዳችን #ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወረቅ/ካይሮ መቸውም አንረሳህ አንተን የጀመረከውን ትግል ዳር እናደረሳለን እንወድሀለን😭😭😭
©ከአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ፋኖ ይበልጣል ጌጌ
#ዘመቻ ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወርቅ/ካይሮ ይቀጥላል!!
አዲስ ትውልድ!አዲስ አስተሳሰብ!አዲስ ተስፋ!ለአማራ ህዝብ!
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
04/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
እነማይ ወረዳ
የካቲት 04/2017/ዓም
፨ የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው ስመ ገናነው #አባ ኮስትር ብርጌድ የካቲት 04/2017/ዓም ዘመቻ ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወርቅ/ካይሮ በሚል በቢቸና ከተማና በእነማይ ወረዳ ማህበረ ብርሀን ቀበሌ፣ወይራ ቀበሌ እንዲሁም በእናረጅ እናውጋ ወረዳ ጠባሚት ቀበሌ ከባድ ውጊያ በማድረግ ድል በድል ሆኖል።
፨ የአርበኛው በላይ ዘለቀን የጦር ስም የያዘው አባ ኮስትር ብርጌድ በዛሬው እለት የካቲት 04/2017/ዓም የወንድማችን ፋኖ ሀምሳ አለቃ #ሀይማኖት አፍወርቅ የትውልድ ቦታ ውቢቷ ቢቸና ከተማን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር በቢቸና ከተማ አስተዳደር ቢሮ፣ፖሊስ ጣቢያ ቢሮ፣ሚኒሻና አድማ ብተና ይጠቀምበት የነበር ካንፕ ላይ ባደረገው እልህ አስጨራሽ ውጊያ ከብርጌዱ ሻለቆች የተሰባሰበ ጥምር ሀይል፣የአባ ኮስትር ብርጌዱ ልዮ ኮማንዶ፣የብርጌዱ ፈጥኖ ደራሽ ሀይል እንዲሁም 2ኛ ሻለቃ በጋራ በመሆን በቢቸና ከተማ በርካታ የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊት እና ዘራፌ ሀይል ደምስሰዋል።
፨ አባ ኮስት ብርጌድ #ዘመቻ ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወርቅ/ካይሮ በሚል ባደረገው ውጊያ በቢቸና ከተማ ከተደመሰሱት ከአገዛዙ ቅጥርኛ የሚሻ አባላት የተረፉ #ባንዳ ባየ ለወየሁ እና #ባንዳ ለወየ ሰይድ የሚባሉ 2(ሁለት) የሚኒሻ አባላት ተማረከዋል ።
፨ አባ ኮስትር ብርጌድ በዛሬው እለት በአካሄደው ውጊያ በእነማይ ወረዳ ማህበረብርሀን ቀበሌ መሽጎ በሚገኜውን ሰው በላ ዘራፌ ሰራዊትን 1ኛ ጠቅል ሻለቃ በሁለት አቅጣጫ ስትገርፈው አድራለች።በእነማይ ወረዳ ወይራ ቀበሌ መሽጎ በሚገኜውን የብርሀኑ ጁላ ሰራዊትን 3ኛ ሻለቃ እና 5ኛ ኢንጅነር ተሾመ ሻለቃ ጠላትን ሲወቁት አርፍደዋል።በእናረጅ እናውጋ ወረዳ ጠባሚት ቀበሌ 4ኛ ሻለቃ ጠላትን ስታራግፈው አርፍዳለች።
፨ በሌላ የውጊያ መረጃ የካቲት 04/2017/ዓም የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው ሶማ ብርጌድ አባ ኮስትር ብርጌድ እያካሄደ በነበርው ውጊያ ተጨማሪ የጠላት ሀይል ከደብረወርቅ ከተማ እንዳይሄድ በማድርግ በእናርጅ እናውጋ ወረዳ ተንጉማ ወፍና ቀበሌ ለይ ውጊያ አካሂዶል።ሶማ ብርጌድ በእናርጅ እናውጋ ወረዳ አጋምና የመጀመረያ ትምህርት ቤት የአገዛዙን የካቢኒ ቤተሰብና የአገዛዙ ቅጥርኛ የሚኒሻ እና ፖሊስ አባላት ቤተሰብ በመማር ማስተማር ላይ የነበሩ እንዲበተኑ አድርጓል።
፨ ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኜው ዛንበራ ብርጌድ በደጀን ወረዳ ወረቅአምባ፣የናኛት እና ቆል ቀበሌ ውጊያዎችን ሲያካሂድ አርፍዶል።ዛንበራ ብርጌድ ባደረገው ውጊያ 10(አስር) የብርሀኑ ጁላ አራጅ ዘራፌ ሰራዊት የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊት እስከወዳኜው ሸኝቷል።በዚህ ውጊያ 8(ስምንት)የአገዛዙ አራጅ ዘራፌ ቅጥረኛ ሰራዊት ከባድና ቀላል ቁስለኛ ሆነዋል።
፨ ዛንበራ ብርጌድ በደጀን ወረዳ ፀደን አማሪት ቀበሌ ከሳምንታት በፌት ባደረገው ውጊያ ከባድ ቁሰለኛ ከነበሩት የአገዛዙ ቅጥረኛ የሚኒሻ አባላት በዛሬው እለት የካቲት 04/2017/ዓም መሞታቸው ተረጋግጦል።
፨ ዛንበራ ብርጌድ ከሚያስተዳድረው ደጀን ወረዳ ኩራር ቀበሌ አካባቢ የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊት አባል የነበር 1(አንድ) ሚኒሻ ገደል ላይ ገብቶ መቶ መገኜቱ ተረጋግጦል።
፨ የምንወድህ ወንድማችን ጓዳችን #ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወረቅ/ካይሮ መቸውም አንረሳህ አንተን የጀመረከውን ትግል ዳር እናደረሳለን እንወድሀለን😭😭😭
©ከአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ፋኖ ይበልጣል ጌጌ
#ዘመቻ ፋኖ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወርቅ/ካይሮ ይቀጥላል!!
አዲስ ትውልድ!አዲስ አስተሳሰብ!አዲስ ተስፋ!ለአማራ ህዝብ!
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
04/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra