🔥ዐማራ በቀላሉ የማይታይ ረቀቂ ሕዝብ ነው‼️
"ጣሊያን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በድጋሜ የወረራ ሙከራ ባደረገበት በዚያ በድሮው ዘመን ወይም ወቅት በመሠረታዊነት ይዞት የመጣው የውጊያ ሥልት #ዐማራን ቀድሞ #ማጥፋት ሲሆን ለዚህም ይረዳ ዘንድ ዐማራን በአካል አገኘኸውም አላገኘኸውም ዝም ብለህ ያለመታከት ዙሪያ ገባውን መተኮስ ያስፈልጋል ምክንያቱም ዐማራ መምጫው አይታወቅም፣ ከዚያ ነው ስትለው ከዚህ ነው፣ እርግጠኛ መሆን አትችልም፣ዐማራ አይታይም የሚል ነበር፡፡ ጣሊያን እንደፈራውም አልቀረ ዓላማውን ሳያሳካ ድባቅ ተመትቶ ወደ መጣበት ተመልሷል፡፡
የኛዎቹ የሀገር ውስጥ ጣሊያኖችና ባንዳዎች ደግሞ ዐማራን እናጠፋለን ብለው ፕሮግራም ነድፈው፣ ፖሊሲ ቀርጸው፣ ሕግ አውጥተው፣ የጥላቻ መርዝ በገፍ አምርተው፣ ላለፉት አምሳ ዓመታት ያለ የሌለ ኃይላቸውን እየተጠቀሙ፣ የቻሉትን ሁሉ አድርገው ዐማራን ማጥፋት ይቅርና ከፊቱ መቆም እንኳ እንደማይቻል ሲያረጋግጡ ዐማራ የለም የሚል የጅልና የተሸናፊነት ልክ ዝቅ ሲሉና ወርደው ሲንከባለሉ አይተናል፣እያየንም ነው፡፡
አዎ እውነት ነው፡- ዐማራ ሊጠፋ ቀርቶ ጨርሶ ከፊቱ መቆም በራሱ በፍርሓት የሚያርድና የሚያስፈራ የረቀቀ ማንነት ያለው የቃልኪዳን ሕዝብ ነው፤ የዐማራ ሕዝብ በክፉ የሚያስቡት ሁሉ እንዲህ በቀላሉ ሊያዩትና ሊገነዘቡት የማይችሉት የረቀቀ መላክ ነው፡፡"
ዐማራ አሸናፊ ሊሆን የሚችለው በአንድነት ስንቆም ብቻ ነው።
ዐማራነት ተሸንፎ
👉አሸናፊ የሆነ ጎንደር
👉አሸናፊ የሆነ ሸዋ
👉አሸናፊ የሆነ ወሎ
👉አሸናፊ የሆነ ጎጃም ሊኖር አይችልም ፣ ለማሸነፍና ራስን ለማስከበር ያለው ብቸኛ አማራጭ በዐማራነት ቆመን መግጠም ብቻ ነው‼️
©🦅
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
04/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
"ጣሊያን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በድጋሜ የወረራ ሙከራ ባደረገበት በዚያ በድሮው ዘመን ወይም ወቅት በመሠረታዊነት ይዞት የመጣው የውጊያ ሥልት #ዐማራን ቀድሞ #ማጥፋት ሲሆን ለዚህም ይረዳ ዘንድ ዐማራን በአካል አገኘኸውም አላገኘኸውም ዝም ብለህ ያለመታከት ዙሪያ ገባውን መተኮስ ያስፈልጋል ምክንያቱም ዐማራ መምጫው አይታወቅም፣ ከዚያ ነው ስትለው ከዚህ ነው፣ እርግጠኛ መሆን አትችልም፣ዐማራ አይታይም የሚል ነበር፡፡ ጣሊያን እንደፈራውም አልቀረ ዓላማውን ሳያሳካ ድባቅ ተመትቶ ወደ መጣበት ተመልሷል፡፡
የኛዎቹ የሀገር ውስጥ ጣሊያኖችና ባንዳዎች ደግሞ ዐማራን እናጠፋለን ብለው ፕሮግራም ነድፈው፣ ፖሊሲ ቀርጸው፣ ሕግ አውጥተው፣ የጥላቻ መርዝ በገፍ አምርተው፣ ላለፉት አምሳ ዓመታት ያለ የሌለ ኃይላቸውን እየተጠቀሙ፣ የቻሉትን ሁሉ አድርገው ዐማራን ማጥፋት ይቅርና ከፊቱ መቆም እንኳ እንደማይቻል ሲያረጋግጡ ዐማራ የለም የሚል የጅልና የተሸናፊነት ልክ ዝቅ ሲሉና ወርደው ሲንከባለሉ አይተናል፣እያየንም ነው፡፡
አዎ እውነት ነው፡- ዐማራ ሊጠፋ ቀርቶ ጨርሶ ከፊቱ መቆም በራሱ በፍርሓት የሚያርድና የሚያስፈራ የረቀቀ ማንነት ያለው የቃልኪዳን ሕዝብ ነው፤ የዐማራ ሕዝብ በክፉ የሚያስቡት ሁሉ እንዲህ በቀላሉ ሊያዩትና ሊገነዘቡት የማይችሉት የረቀቀ መላክ ነው፡፡"
ዐማራ አሸናፊ ሊሆን የሚችለው በአንድነት ስንቆም ብቻ ነው።
ዐማራነት ተሸንፎ
👉አሸናፊ የሆነ ጎንደር
👉አሸናፊ የሆነ ሸዋ
👉አሸናፊ የሆነ ወሎ
👉አሸናፊ የሆነ ጎጃም ሊኖር አይችልም ፣ ለማሸነፍና ራስን ለማስከበር ያለው ብቸኛ አማራጭ በዐማራነት ቆመን መግጠም ብቻ ነው‼️
©🦅
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
04/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra