🔥ደንደገብ_ባሶሊበን‼️‼️
ዛሬ በ05/06/2017ዓ/ም የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ከጥዋቱ 1:00 ከበባ በማድርግ በሶሊበን ወረዳ በደንደገብ ቀበሌ ልዮ ስሙ ከብዳም ጎጥ ከአቶ ገድፈውን ቤት ከ70 በላይ ኩንታል ስንዴ ጭኖ ወስዷል:: አቶ ገደፍው የባሶ ሊበን ወረዳ የደንደገብ ቀበሌ ጊዜያዊ አስተዳደር ሲሆን ከትግል ማንም አያቆመኝም በማለት የአማራ ፋኖ በጎጃም የሀሐዲስ አለማሁ ክ/ጦር የአብራጅት ብርጌድ ጋር በመሆን ስርዓቱን እታገላለሁ ብሏል:: ከጠላት ያበራችሁ በተለይ ሚሊሻ አዳም ብተና እና ፓሊስ የፋኖን በትር መቋቋሞ ሲያቅታችሁ ዝራፊያ የማያወጣ እንደሆነ ብትረድ ጥሩ መሆኑን እያሳወቅን አደብ ያዙ እንላለን::ለፈፀማችሁት አስነዋሪ ተግባር ነገ እንጠያየቃለን!
©አብራጅት ብርጌድ!!!!
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
05/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
ዛሬ በ05/06/2017ዓ/ም የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ከጥዋቱ 1:00 ከበባ በማድርግ በሶሊበን ወረዳ በደንደገብ ቀበሌ ልዮ ስሙ ከብዳም ጎጥ ከአቶ ገድፈውን ቤት ከ70 በላይ ኩንታል ስንዴ ጭኖ ወስዷል:: አቶ ገደፍው የባሶ ሊበን ወረዳ የደንደገብ ቀበሌ ጊዜያዊ አስተዳደር ሲሆን ከትግል ማንም አያቆመኝም በማለት የአማራ ፋኖ በጎጃም የሀሐዲስ አለማሁ ክ/ጦር የአብራጅት ብርጌድ ጋር በመሆን ስርዓቱን እታገላለሁ ብሏል:: ከጠላት ያበራችሁ በተለይ ሚሊሻ አዳም ብተና እና ፓሊስ የፋኖን በትር መቋቋሞ ሲያቅታችሁ ዝራፊያ የማያወጣ እንደሆነ ብትረድ ጥሩ መሆኑን እያሳወቅን አደብ ያዙ እንላለን::ለፈፀማችሁት አስነዋሪ ተግባር ነገ እንጠያየቃለን!
©አብራጅት ብርጌድ!!!!
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
05/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra